ማርቆስ ወንጌል

ማርቆስ ይጽሕፈ ንማዳሪህ ኢየሱስ ክርስቶስ ወንጌል

ማርቆስ ወንጌል

ሳይማ    [     ]


ማርቆስ ወንጌል ታይ መዔፉጊህ ባዺ ኢየሱስ ክርስቶስ ይብሥረ ኤዸዾይታ ቃል ኪኒ ፣ ያናማህ ኤዺዺሳ ፣ ታይ ወንጌልህ አዳል ኢየሱስ ሥራሕከ ሥልጣን ሒያውቶ አበህ ያስቅርበ ፣ ሥልጣንከ ምሂሮህ ፣ አጋኒኒቲ አሞል ለ ኃይላከ ሒያው ኃጢአቲህ ብሕላካ ያይቡሉወ ፣ አየሱስ ሒያው ኃጢአት ባርነትኮ ናፃ የየዔህ ኢሲ ሕይወት ትላሰህ ያሐዎ የመተ ሒያውቲ ባዻ ኪዮ ያናማህ ኢሲ ደግሐህ ዋንሲተ ማርቆስ ኢየሱስ ታሪክ ያስቂሪበም ቀጥታህከ ኃይሊ ኤድየመገ አራሐህ ኤል ይቱኩረም ኢየሱስ ዋኒልከ ቲምሂርቲ አሞል አበ ያይጊሪመ ሥራሕህ አሞል ኪይይ ዪነ ፣ ያይጥሚቀ  ያሃኒስ ታሪክ ፣ ኢየሱስ ጥመቀትከ ፋተናህ ኡዉዹዻ ታ ሳይማ ዮሖወሚህ ላካል ፣ ጻሐፊ ኢየሱስ አይማሃረከ ካ ኡሩስናኒህ አገልጊሎት ያዝርዝረ ፡፡ ዋክተኮ ላካል ኢየሱስ ታክቲለም ኢየሱስ ጋዳህ አዺጊክ የደይኒሚህ መጠንል ኢየሱስ ታምቀወመም ተን አንዒቢክ የደዪን ፣ ባክቶት ማዕራፊት ኢየሱስ ሕይወቲህ ባክቶ ለግዲናት አዳል የከ ተግባር ዲቦህ ካሲቅለትከ ኡግታቶህ  ዋንሲታም ኪኖን ፡፡ ካወንጌልክ ባክቶት አሞል ቅንፈክ አዳል ሳየህ ያነ ላማ ክፍሊ ውልውል ቅዳሐል ዲቦህ ገይምታም ኪኖን፡፡  

   ማዕራፋ 1 

                          ያይጢሚቀ  ያሃንስ  አዋዝ                         (ማቴ 3፡1-12፤ሉቃ 3፡1-18፤ዮሐ 1፡19-28)

   1.ታሃም መዔፉጊህ ባዺ ኢየሱስ ክስቶሲህ በሥራታ ቃሊህ ኤዸዾይታ ኪኒ ፡፡ 2.ሀይከ ነቢይ ኢሳይያስ ፣ ሀይከ ኩአራሕ ያጽሪገ ኢኒ ፋሮይታ ኩባሶድ ኡሱኩመህ ፋራክ አኒዮ፣ 3.ታሃም ማዳሪ አራሐህ ኦምሶኖዶዋ፣ ጎደና ሪጊሳ፣ አይክ ባራካድ ዋዕ ያ ሒያውቲ አንዻሕ የኒህ ይምጽሒፈም ባሊህ  ኪኒ።

    4. አማይጉል ያይጥሚቀ ያሃኒስ ኃጢአት ሲናህ ራዖክ ኒስሓ ሳይአይ ኢምጢሚቃ አይክ ባራካኮ አኢውዚክ የመተ፡፡ 5.ይሁዳ ባዾህ  ሒያውከ ኢየሩሳለም ካታማል ማርታም ኡምቢህ ካያ ዻጋህ አምቲይ ዪኒን፣ ሲኒ ኃጢአት አምነዘዚክ ዮርዳኖስ ወዓድ ካጋባህ አምጥሚቂይ ዪኒን፡፡ 6.ያሃኒስ ጋሊ ዳጋርኮ ሢራሒምተ ሣረና ሃይሲታይ ዪነ ፣ ዋለል ዓርሞ አኪቲይ ዪነ፣ ካምግቢ ዓዋኒከ ባራኪ (ዲዲ) ባስካ ኪይይ ዪነ፡፡ 7.ታህ አይ ዪነ ፣ "ዔገህ ካኢቢህ ካበላህ ማዹዋ አካህ አንሐዎ ኡካ አካህ ኤደዋቲ ፣ ዮኮ ያሰቲይ ፣ ዮኮ ላካል አምተለ ፡፡ 8.አኑ ላየህ ሲን አይጥሚቂክ አኒዮ ፣ ኡሱክ ለ መንፈስ ቅዱሱህ ሲን አይጥሚቀ ለ ፡፡" 

ኢየሱስ አምጣማቅከ አምፋታን

(ማቴ 3፣13-17፤4፤1-11፤ሉቃ.3፣21-22፣4፣1-13፤)

   9.ታማይ ዋክተህ  ኢየሱስ ገሊላ ሀገርል ገይምታ ናዝሬት ካታማህ የመተህ ያሃኒስ ጋባህ ይምጥሚቀ፡፡10.ኢየሱስ ላየኮ አካህ የውዔካህ አማይጉልካህ ዓራን ፋክተህ መንፈስ ቅዱስ ዱጉጉላይታ ቢሶህ የከህ ካአሞል ኦባህ ዩብለ፡፡ 11.አማይጉል "አቱ ኢምክሒን ይባዻ ኪቶ፣ ኮያህ ኒያታ፣ "ያዸሔ አንዻሕ ዓራንኮ የመተ፡፡ 12.አማይጉልካህ ባራካህ ያዳዎ መፈንስ ቅዱስ ካኡጉጉሰ፡፡ 13.ታማል ሰጣናህ አምፍቲኒክ ሞሮቶም ለለዕቲያ ሱገ፣ አራዊትሊህ ለል ኪይይ ዪነ ፣ መላእክት ካትስጊልጊለ።  

        ኢየሱስ አፋራ ዓሣ ገፈፍት ደዔ

         (ማቴ 4፣12-22፤ሉቃ. 4፣14-15፤ 5፥1-11

   14. ያሃኒስ ይምዽቢዸህ ማዹዋድ ሳየሚህ ላካል ኢየሱስ መዔፉጊህ ቃል አይቢሢሪክ ገሊላ የመተ፡፡ 15. አይቢሢሪህ "ዳባን ማደ፣ መዔፉጊህ ማንግሥት ካብየህ ያነክ ኒስሓ ሳ፣  ታይ በሠራታ ቃል ኢሚና" አይ  ዪነ፡፡ 

   16.ታማሚህ ላካል ኢየሱስ ገሊላ ባሕሪህ አፍኮ ቲላይ ዪነ ፣ ስምኦንከ እንድርያስ ዓሣ አገፍፍክ ይኒኒጉል ሲኒ መረብ ባሕራድ ዒዳህ ተን ዩብለ፡፡ 17. ኢየሱስ "አማ ይክቲላ፣ አኑ ሒያው ገፈፍት ሲን አበሊዮክ፣ "አክየ፡፡ 18. ኢሲን አማይጉልካህ ሲኒ መርብብ ሐበኒህ ካይኪቲሊን፡፡

  19.ታማርከኮ ዳጉሁም ቲላያ የንጉል አኪ ሳዖልቲ ላማይ ዩብለ፣ ኢሲን ዘብዴዎስ ዻይሎ ያዕቆብከ ያሃኒስ ኪይይ ዪኒን፣ ኢሲን ዛልባት አሞክ የኪኒህ /ጋሔኒህ/ ሲኒ መርበብ ሥራሔይ ዪኒን፡፡ 20. ኢየሱስ አማይጉልካህ ተን ደዔ፣ ኢሲን ኢየሱስ ያካታሎና ሲኒ አባ ሠራሕተናታትሊህ ዛልባድ ሐበኒህ የደዪን፡፡       

  ሩኩስ መንፈስ ኤድይኅዲረ ሒያውቲ ይድኅነ

(ሉቃ.4፥31-37)

    21.ቲላየኒህ ቅፍርናሆም ካታማ ማደን ፣ ጋባዔኒህ ሳንባታህ ጻሎት ዓረ ኪን ሙክራባድ ሳየህ ያይማሃሮ ኤዸዺሰ ፡፡ 22.ኢየሱስ ሙሴ ሕጊህ መምሂራን ታይምሂረሚህ ዓይነቲህ አከካህ ሥልጣን አሞይታ ባሊህ የከህ ተን አይሚሂሪይ ዪነ፣ አማይጉል ቶበም ኡምቢህ ካሚሂሮህ  ይምዲኒቂን፡፡

    23.ተን ሙክራባድ ሩኩስ መንፈስ ኤድይሕዲረ ሒያውቲ ዪነ፣ ኡሱክ ታህ የህ ደረ፡፡ 24."ናዝሬት ኢየሱሶ ! ኒ ጉዳያድ አይሚህ ሳክ ታነ?  ኒታይላዮ ተህ ተመተ? አቱ አቲያ ኪቶም አኑ አዽገ፣ አቱኮ ቅዱስ መዔፉጊህ ባዻ  ኪቶ፡፡"25 ኢየሱስ ለል "ርኩስ መንፈሲክ ቲበአይ፣ ካኮ ኤወዕ ! " የህ ካይግኒሔ ፡፡ 26.ሩኩስ መንፈስ ሒያውቶ ዒደህ ፊሪግሪግ ኢሰሚህ ላካል ናባ ዲምጸህ ደራክ ካኮ የውዔ ፡፡ 27.ሒያው ኡምቢህ ይምጊሪሚኒህ ታይ ጉዳይ አይም ኪኒ? ሩኩሳት መናፍስት ሥልጣናህ ያኢዚዘ፣ ኢሲን አካህ ያምኢዚዚን፣ ታይ ዑሱብ ሚሂሮ አይም ኪኒ? "አይክ ሲነሲነህ ቲታ ኤሠረን፡፡ 28.አማይጉልካህ ኢየሱስ ዋሪ ኢሲሲ ቦታል ገሊላት አከባቢል ሙሉኡድ  ዮሞበ።

ኢየሱስ ማንጎ ዳላክን ኡሩሰ

(ማቴ.8፥14-17፤ሉቃ.4፥38-41)

    29.ታማይ ዋክተ ኢየሱስ ሙክራብኮ የውዔህ ያቆብከ ያሃኒስሊህ የከህ ስምኦንከ እንድርያስ ዲክድ ሳየ፡፡ 30.ዲክቲ አዳድ ስምኦን ባሎ ራስነ ለ ዱረህ ዺንተህ ቲነ፣ ኢሲ ላሑተም አክየን፡፡ 31.ኢየሱስ ለ ተያድ ካባ የህ ጋባህ ይብዸህ ኡጉሠ፣ ራስኒ አማይጉል ካህ ተሐበ፣ ኡጉተህ ተን ተይለዔለ፡፡

 32.አይሮ ተንተበህ ዲተ ሳይተ ዋክተ ሒያው ዳላክንከ አጋኒኒቲህ ቲምዽቢዸም ኡምቢህ ኢየሱስ ዻጋህ ባሃናም ኤዸዺሰን፡፡ 33.ካታማ ሒያው ኡምቢህ ኢሮል ተከሄለህ ቲነ፡፡ 34.ኢየሱስ ኢሲሲ ዱረህ አምሰቀይ ቲነ ማንጎ ሒያው ኡሩሠ፣ ማንጎ አጋኒኒቲ የየዔ፣ አጋኒኒቲ ኡሱክ አቲያ ኪናም አዽጊይ ዪኒን፣ ያከካህ ወንሲቶና አካህ ማይፋቃድና። 

ኢየሱስ ገሊላል ይምሂረ

(ሉቃ.4፣42-44)

     35.ሑገማሕቶ ተጉል ኢየሱስ ጊሞህ ኡጉተህ የውዔህ ጻሎት አቦ ኢንኪ ዲቦ ኪን  ቦታህ የደየ፡፡ 36.ስምኦንከ ካዶባ ይክቲሊኒህ ካዋጊዮህ የደዪን፡፡37.ካገየንጉል ሒያው ኡምቢህ  ኩገራይ ታነኡኮ አክ የን፡፡ 38.ኢየሱስ ለል አኑ ኤመተም አይማሃሮ ኤህ ኪዮጉል አይማሃሮ ዒሎህ ዻየቱማል ታነ ዲካል ናዳዎይ አክየ፡፡ 39.አማይጉል ኢሲሲ ሙክራባል አይምሂሪከ አጋኒኒቲ አየዕክ ገሊላል ሙሉኡድ አዞሪይ  ዪነ፡፡                       

ኢየሱስ ለምጻም ኪን ሒያውቶ ኡሩሰ

(ማቴ. 8፣1-4፤ሉቃ.5፣12-17)

  40.ኢንኪ ለምጻ ለቲ ኢየሱስ ኡላል የመተህ ዳባል ይምቢርኪከህ "ጉርተምኮ ይኡሩሶ  ዽዒታ" አይክየህ ካዻዒመ፡፡ 41.ኢየሱስ ለ አካህ ናሕሩረህ ሀሳስ አሰህ "ጉረህ አኒዮክ ኡር" አክየ፡፡42.ሒያውቲ ላምጸኮ አማይጉልካህ ኡረ፡፡43.ኢየሱስ ካአይሰነበ ተህ ታህ የህ ጋዳህ ካይኢዚዘ፤ 44.ታይ ጉዳይ ኢንከቶህ  ዋንሲታክ ሰሊት፥ ያከ ካህ አዱዋይ ኢሰ ካህን ኢቡሉይ፣ ሒዝበህ ማስኪር ያኮክ ኡርተም ኢዻህ ሙሴ ይኢዚዘ መሥዋዕት ካብ ኢስ ፡፡ 45.ያኮይ ኢካህ ሒያውቲ ታማርከኮ የውዔህ ታይ ጉዳይ ኡማን ሒያዋህ ዋሪሳናም ኤዸዺሰ፡፡ ታሃሚህ ምክኒያታል ኢየሱስ ኡማን ካታማል ጊልጸህ ሳዎ ማዽዒና፡፡ ያከካህ ካታማኮ ኢሮል ሒያው ኤልአኔዋይታ ቦታል ማራይ ዪነ፣ ሒያው ለ ኢሲሲ ቦታኮ ካኡላል አምቲይ  ቲነ                                

ማዕራፋ 2

ኢየሱስ አካለ ጎዶሎ ኪኒ ሒያወቶ ኡሩሰ

(ማቴ.9፣1-8፤ሉቃ.5፣17-26)

 1.ዳጎ ለለዒህ ላካል ኢየሱስ ቅፍርናሆም ጋሔህ የመተ፣ ታማል ዲክቲ አዳድ ያነም ዮሞበ፡፡ 2. ኢሮል ታነ ቦታ ታሔወም ፋናህ ማንጎ ሒያው ተከሄለ፣ ኢሲ ቃል ለ አካይ ዪነ፡፡ 3.ታማይጉል አፋራ ሒያውቲ ኢንኪ ሲባ ኪን ሒያውቶ ይኩዒኒህ ካያ ዻጋህ ባሄን ፡፡ 4.ሒያው ማንጋኮ ኡጉተምህ ሲባ ኢየሱስ ኡላል ካቢሶና ታነንጉል ዓሪ ናሕሳ ኢየሱስ አድያነ ደፍራኮ ይቢንቂሪኒህ ሲባ ኪን ሒያውቶ ዓራተሊህ ይበዺዪን። 5.ኢየሱስ ተን ኢምነት ዩብለህ ሲባክ "ኮ አውካ ኩ'ኃጢአት ኮህ ይምድሲሰህ ያነ" አክየ፡፡ 

    6.ሙሴ ሕጊህ መምሂራንኮ ጋሪጋሪ ታማል ዲፈየኒህ ዪኒን፣ ኢሲን ሲኒ አፍዓዶድ ታህ የን፡፡ 7."ታይ ሒያውቲ አይናህ የህ ታህ ኢጊድ ዋቶ መዔፉጊህ አሞል ዋንሲታ?" ኢንኪ ፉጎኮ በሒህ ኃጢአት ያዳምሳሶ ዺዓቲ አቲያ  ኪኒ?" 

    8.ኢየሱስ አማይጉልካህ ተን ሓሳብ ኢሲ መንፈስህ የደገህ ታህ አክየ፣ አይሚህ ታሃም ሲኒ አፍዓዶድ አሕሲቢክ ታኒን? 9.ሲባክ ኃጢአት ኮህ ይምዲምሲሰህ ያነ ያናምከ፣ ኡጉታይ ኢሲ ዓራት ኡይኩዓይ አዱይ ያናምኮ አይቲ ሲሲካ፣ 10.አማይጉል ሒያውቲ ባዺ ባዾት አሞል ኃጢአት ያዳምሳሶ ሥልጣን ለም ኪናም ታዻጎና የህ ሲባክ፣ 11.ኡጉት ኢሲ ዓራት ኡይኩዓይ ኢሲ ዲክ አዱይ ኮካይ አኒዮ አክየ፡፡ 

   12.ሲባ አማይጉልካህ  ኡጉተህ ኢሲ ዓራት ይኩዔህ ኡማን ሒያውህ ነፊል የውዔ፡፡  አማይጉል ሒያው ሙሉኡክ ይምዲኒቂ ኒህ  ታጊዲን ጉዳይ ኢንኪማሕ ኑብለህ ማናዽገ" አይክ  መዔፉጎ ይይምስጊኒን።                 

ኢየሱስ ሌዊ ደዔ

(ማቴ.9፥9-13፤ሉቃ.5፥27-32)

    13.ኢየሱስ ለል ባሕሪ አፋል የደ፣ ሒዝቢ ሙሉኡክ የከሄለህ ካኡል የመተጉል ተን ይሚሂረ፡፡ 14.ታማርከኮ ቲላያ ያሃኒህ ጊብረ ኤድ ያጊቢሪን ቦታል ዲፈህ ዪነ፣ ኢልፍዮስ ባዻ ኪን ሌዊክ "ዮድካታይ"አክየ፣ ኡሱክ ኡጉተህ ኤድካታየ፡፡ 15.ታሃሚህ ላካል ኢየሱስ ሌዊ ዓረድ ምግበል ዲፈህ ዪነ፣ ማንጎ ሒያው ካቲኪቲለህ  ቲነጉል፣ ተንኮ ማንጎ ቀረጽቲከ ኃጢአተይናታት ኢየሱሱከ ተምሃሮሊህ ማይዲል ካበየኒህ ዪኒ ። 16.ፈሪሳውያን ወገንኮ ኪን ሙሴ ሕጊህ መምሂራን ኢየሱስ ቀረጽቲሊህከ ኃጢአተናታትሊህ በታህ ዩብሊኒህ "ቀረጽትከ ኃጢአት ለምሊህ በታምከ ያዑበም አይሚህ ኪኒ?" ያናማህ ካተምሃሮ ኤሠረን፡፡ 17.ኢየሱስ ታሃም ዮበህ "ዳላኪኒህ ኢካ ዓፍያት ለማራህ ሐኪም ተን ማጉረሱሳ፣ አኑ አመተም ኃጢአት ለም ንስሓህ ደዖ ኤህ ኪዮካህ ጻድቃን ንሲሓህ ተደዖ ኤህ ማኪዮ አክየ።                            

ጾምቲ ዳዓባል ካብተ ኤሰሮ

(ማቴ. 9፥14-17፤ሉቃ.5፣33-39፤)

   18.ያሃኒስ ተምሃሮከ ፈሪሳውያን አጾምይ ዪኒን፡፡አማይጉል ሒያው ኢየሱሱል ተመተህ "ያሃኒስ ተምሃሮከ ፈሪሳውያን ተምሃሮ ያጾሚን፣ ኩተምሃሮ ለ አጾመዋታም አይሚህ ኪኖኑ ?" አክየን፡፡ 

  19.ኢየሱስ ታህ አክየ ፣ "ማርዓየ ተንሊህ ያነሃኒህ ዓራካ ያጻሞና አካህ ኤዳ ?" ማለ ፣ ማርዓየ ተንሊህ ያነሃኒህ ያጻሞና አካህ መዳ፡፡20.አማም ታከያካህ ማርዓየ ተንኮ ባዽሲማ ለለዕ ያሚተ ፣ ታማይ ለለዕ ያጾሚን፡፡ 

21.ተምዔለ ሣረናድ ዑሱብ ታካባ ያቲኪበቲ ሚያነ ፣ ታሃም ተከምኮ ለ ዑሱብ ታካባ ተመዔለ ሣረና ዓንዽሳ ፣ ዓንዽዽ ባሶቲያኮ ጊዲድ ቲያ ያከ፡፡ 22.አማምባሊህ የምዔለ ወይኒ ሲባዻድ ዑሱብ ወይኒ መስ ኤድሃቲ ሚያነ/  የከምኮ  ለ ወይኒ መስቲ ሲባዽ ዓንዺሳ ፣  ወይኒ ኀዽታ ፣ ሲባዽ ካንቶ ያከ፡፡ አማይጉል ዑሱብ ወይኒ መስ ዑሱብ ሲባዽ ካጉርሱሳ።                       

ሳንባት ዳዓባል ተመተ ኤሠሮ

(ማቴ.12፣1-8፤ ሉቃ.6፣1-5፤)

23.ሳንባት ለለዕ ኢየሱስ ሲራይ ዻገህ ፋንኮ አውዒይ ዪነ ፣ ካተምሃሮ ሲራይ ሱዋይ ያቅጹዪኒም ኤዸዺሰን፡፡ 24.ፈሪሳውያን ለ ኩተምሃሮ ሳንባታህ አምፍቂደ ዋይተም አይሚህ አባና?" የኒህ ካኤሠረን፡፡ 25.ኢየሱስ ለ ታህ የህ ኤል ይምሊሰ፣ "ዳዊት ኢሲ ጊለዋይቲትህ ሉወህ ይምጽጊመ ዋክተ አይም አበም ማይ ናባቢኒቲንሆ? 26.አብያታር ካህን ኪይይ ዪነ ዳባን ኡሱክ መዔፉጊህ ዓረድ ሳየህ ካህናትኮ በሒህ አኪ ማሪ በቶ አምፊቂደ ዋየ ይምቂዲሰ መባኢህ ኅብስቲ በተ፣ ካሊህ ቲነ ሒያዋህ ዮሖወ።

    27.ለል ኢየሱስ ታህ አክየ፣ ሳንባት ሒያዋህ የከካህ ሒያው ሳንባታህ ማንፋጣሪና፡፡  28.ሒያውቲ ባዺ ሳንባት ማዳራ ኪኒ፡፡


    ማዕራፋ 3

    ጋባ አክ ቲስምህለ ሒያውቲ   

 (ማቴ. 12፣9-14፤ሉቃ.6፣6-11)

  1.ኢየሱስ ጋባዔህ ሙክራባል ሳየ፣ ታማል ኢንኪ ጋባ ሲባ አክተከ  ሒያውቲ ዪነ፡፡ 2.ኢየሱስ ታክሳሶ ጉርታ ሒያው ኢስኪ ሳንባት ለለዕ ኡሩሳህ የከምኮ ናብሎይ የኒህ አምከተተሊይ ዪኒን፡፡3.ኢየሱስ ለ ሲባ ኪን ሒያውቶክ አሞ ፋናል ሶል! አክየ፡፡ 4.ታሃምኮ ላካል ታህ አክየ፣ ኢስቲ ሳንባት ለለዕ ቲምፊቂደም መዔም አባናም ኪኒ ወይ ኡማም አባናም? ናብሰ ያይዲኂኒኒም  ኪኒ ወይ ያይለይኒም? ኢሲን ለ ቲባ የን፡፡ 5.ኢየሱስ ተን አፍዓዶህ ዲንዛዘህ ይኅዚነህ ባሮሩል ቲነምል ቁጡዓህ የይደለለዔህ ጋባ ፋሕስ /እዝርጊሕ/ አክየ፡፡ ኡሱክ ፋሕ ኢሰጉል ጋባ አካህ ኡረተ፡፡ 6.አማይጉልካህ ፈሪሳውያን የውዒኒህ አይናህ ኢሰኒህ ኢየሱስ ያይለይኒም ሄሮድሲ ሒያውሊህ የመከሪን፡፡

ሒዝብ ባሕሪ ዳራታል ኢየሱሱል የከሄልን

  7.ኢየሱስ ኢሲ ተምሃሮሊህ ገሊላ ባሕሪህ ደፍራል የደ፡፡ 8.አባይ ዪነ ጉዳይ ኡምቢህ ዮቢን ዋከተ ማንጎ ሒያው ኢድ ካታይተ፣ ዮርዳኖስ ታብሶል ያነ ሀገርኮ ታማም ባሊህ ጢሮስከ ሲዶናኮ ተመተም ኤድዪኒን፡፡ 9.ሒያው ማንጋኮ ኡጉተሚህ ሒያው ቲታ ዱፉይታምኮ ዛልባ ካብ አካህ ኢሶና ኢሲ ተምሃሮ ይኢዚዘ፡፡ 10.ማንጎ ሒያው ዱረኮ ኡሩሰህ ይነጉል ዱረህ አምሰቀይ ቲነም ኡምቢህ ካዻጎና ጉረኒህ ኤል አሞኮሚይ ዪኒን፡፡ 11.ሩኩሳት መናፍስት ካ'ታብለጉል ካነፊል ጋሚማክ አቱ ፉጊ ባዻ ኪቶ! አይክ ደራይ ዪኒን፡፡ 12.ኡሱክ ለ አይምቶ ኪናም ያግሊጺኒምኮ ኃይላህ ተን ይጊሲጸ፡፡

 ኢየሱስ ለማምከ ታማን ሐዋሪያቲያ ዶረ

  (ማቴ.1፣1-4፤ሉቃ.6፣12-16)

13.ኢየሱስ ኢምባል የውዔ ጊዜ ጉራማራ ኢሱላል ደዔ፣ ኢሲን ካኡላል ካብየን፡፡ 14.ካሊህ ያኮና፣ ያይማሃሮና ተን ፋሮ ላማምከ ታማን ዶረህ ሐዋሪያት የህ ተን  ይሲዪመ /ደዔ/፡፡ 15.አጋኒኒቲ ያያዖና ሢልጣን አካህ ዮሖወ፡፡ 16.ዶረምምተ ላማምከ ታማን ሐዋርያቲያ ታሃም ኪኖን፣ ጴጥሮስ የኒህ ደዕሚመ ስምዖን፣ 17.ቦአኔርጌስ ወይ አንጉድ ዻይሎ የህ ደዔ ዘብዴዎስ ዻይሎ ያዕቆብከ ያሐኒስ፣ 18.እንድሪያስ፣ ፊሊጶስ፣ በርቶሎሚዮሰ፣ ቶማስ፣  እልፊዮስ ባዺ ያዕቆብ፣ ታዴዎስ፣ ተቀናቃኒ ስምዖን፣ 19.ኢየሱስ ተላሰህ ዮሖወ አስቆሮታዊ ይሁዳ፡፡

ኢየሱስክ  ቤልዘቡል

(ማቴ.12፣22-32፤ሉቃ.11፣14-23፤12፣10፤)

    20.ታሃምኮ ላካል ኢየሱስ ዲክድ ሳየ፡፡ ኢየሱስከ ካተምሃሮ ሚግበ  በቶና ኃዋላህ ታናናም ፋናህ ጋባዔኒህ ማንጎ ሒያው ተከሄለ ፡፡ 21.ኢየሱስ ይዕበደ አይህ ዮቢንጉል ካሳዖልቲ ካያ ዻጋህ የመቲን ፡፡ 22.ኢየሩሳለምኮ ኦብተ ሙሴ ሕጊህ መምሂራን ኡሱክ ቤልዘቡል ለ፣ አጋኒኒቲ ያየዔም ታይ አጋኒኒቲ ኃለቃህ ኪኒ ቤልዘቡሉህ ኪኒ አይክ ኤልዋሪሳክ ዪኒን፡፡ 23.ኢየሱስ ለ ተና ኢሱላል ደዔህ ሚሳለህ ታህ አክየ፣ ሰጣን አይናየህ ሰጣን ያያዖ ዲዓ?  24.ኢንኪ ማንግሥት ባዽስመህ ኢሰኢሰህ ያምጎጮወም የከምኮ ሣራህ ታማይ ማንግሥት ሲክ የህ ሶሎ ማዽዓ፡፡ 25.ታማምባሊህ ኢንኪ በተሰብ ኢሰኢሰህ ባዽስመምኮ ኃይላ ገየህ ማሮ ማዽዓ፡፡ 26.አማይጉል ሰጣን ኢሰኢሰህ ባዸስመምኮ ራዳካህ ሶሎ ማዽዓ፡፡ 27.አማምባሊህ ኢንኪ ኃይላለ ሒያውቲህ ዓረድ ሳየህ ኃይላለ ሒያውቶ አክ አዹወካህ ካኒብረት ያዝራፎ ዺዓቲ ሚያነ፡፡ 28".ሐቀህ ሲናክ አይክ አኒዮ፣ ሒያዋል ሥራሐን ኃጢአትከ ዋንሲታን ዋቶ ኡምቢህ ኤል ሐባን፡፡ 29.ያኮይ ኢካህ  መንፈስ ቅዱስ አሞል ዋቶ ቃል ወንሲታማል ኡምቢህ ኡማንጉሊ ዒዳ አክ ያከካህ ኢንኪጉል ኃጢአት ሐድጎት ማገያን"፡፡ 30.ኢየሱስ ታሃም ወንሲተም "ሩኩስ መንፈስ ኤድያነ" አክየን ኢርከህ ኪኒ፡፡

           ኢየሱስ ኢናከ ሳዖሉክ   

        (ማቴ.12፣46-50፤ሉቃ.8፣19-21)

   31.ኢየሱስ ኢናከ ካሳዖል ካያ ዻጋህ የመቲን፣ ኢሮል ሶለኒህ ሒያወቶ ፋረኒህ ደዕሲሰን፡፡  32.ካባሮሩል ዲፈይተህ ቲነ ሒያው ሀይከ ኩኢናከ ኩሳዖል ኩሳዖልቲት ኢሮል ሶለኒህ ኩጉራይ ያኒን የኒህ አክ የዽሒን፡፡ 33.ኡሱክ ለ ዪና አቲያ ኪኒ? ይሳዖል ኢያ ኢያ ኪኖኑ? የህ ኤልደሄየ፡፡ 34.ካባሮሩል ዲፈይተህ ቲነ ሒያው ኤልቲነርከ አይደለለዒክ "ሀይከ ይኢናከ ይሳዖል ታሃም ኪኖን፡፡ 35.መዔፉጊህ ፍቃድ አባቲ ኡምቢህ፣ ኡሱክ ይሳዓል ይሳዕላ ይኢና ኪኒ" አክየ፡፡

     ማዕራፋ 4

    ዳሪ ምሳለ 

      (ማቴ.13፣10-17፤ሉቃ.8፣4-8)

   1.ኢየሱስ ጋባዔህ ባሕሪ ዳራታል ያይምሂሪኒም ኤዸዺሰ ፡፡ ጋዳህ ማንጎ ሒያው ካኡላል ተመተህ የከሄሊንጉል ኡሱክ ባሕሪ አሞል ቲነ ዛልባድ ሳየህ ዲፈየ፣ ሂዝቢ ሙሉኡክ ባሕሪ ዳራታል ዪኒን፡፡ 2.ማንጎ ነገራት ሚሳለህ ተን ይሚሂረ፣ ተን አይምሂሪህ ታህ አክየ፡፡ 3."ኦባ ሀይከ   ጋባርቲ  /ሐረስታይ/ ዳራ ያድራዮ የውዔ። 4.አድሪይ ያ ነሃኒህ ውልውሊ ዳሪ አራሕ ዳራታል ራደ፣ ኪንቢሮ ተመተህ በተ፡፡ 5.ውልውሊ ዳሪ ማንጎ ቡልኩዓ አለዋይታ ፂንፃህ ታሞል ራደ፣  ቦታ ማንጎ ቡልኩዓ ሊይ ማናጉል ዸህ ቡለ፡፡ 6.ያከካህ አይሮይታ ቦደጉል ዓሙለ፣ ሪምድ ሊይ ማናጉል ካፈ፡፡ 7.ውሊ ዳሪ ከናን ለ ቆጥቃጢህ ፋናድ ራደ፣ ከናን የነበጉል ይሕኒቀህ ፊረማለህ  ራዒሰ፡፡ 8.ውሊ  ዳሪ መዔ መረቲህ አሞል ራደህ ቡለ፣ ቡል የነበህ ፊረ ባሄ፣ ቲይ ሦዶም፣ ቲይ ላሕታም፣ ቲይ ቦል ይፊሬ፡፡" 9.ጋባዔህ ኢየሱስ "ታበ አይቲ ለቲይ ያቦይ" የዽሔ፡፡

       ኢየሱስ ምሳለህ አካህ ዋንሲተ ምክኒያት 

        (ማቴ.13፣10-17፤ ሉቃ.8፣9-10)

     10.ኢየሱስ ዲቦህ የከ ዋክተ፣ ካ አክትልክ ቲነ ሒያውከ ላማምከ ታማን ሐዋሪያቲያ ሚሳለ ዳዓባል ቱርጉም ካኤሠረን፡፡ 11.ኡሱክ ታህ አክየ፣ "ሲናህ ፉጊ ማንጊሥቲህ ምሥጢሪህ ኢዽጋ ሲናህ ተምሔወ፣ ኢሮል ታነሚህ ለ፣ ኡማን ጉዳይ ሚሳለህ አክ ያዽሒን፡፡ 12.አይሚህ ኢሲን መዔፉጎል ጋሔኒህ ኃጢአት ሒድጎት ገዮና አብሊህ አፍዓዶ ማቢታን፣ አቢህ ሚያስቲውዒሊን ፡፡

          ዳሪ ሚሳለ ቱርጉም    

         (ማቴ.13፣18-23፡፡ሉቃ.8፣11-15፡፡)

   13.ኢየሱስ ለ ታህ አክየ፣ አቲን ታይ ሚሳለ ሲናድ ማሳይታ? ኢስኪ አኪ ሚሳለ ኡምቢህ አይናህ ተኒህ ታምራዳኦና ዽዕታና? 14.ያድሪየቲ ቃል ያድሪየ፤ 15.ካቃል ያምዲሬ ዋክተ አራሕ ዳራታል ራደ ዳሪ ያይቡሉወም፣ ካቃል ያቢን ዋክተ አማይጉልካህ ሰጣን የመተህ ተን አፍዓዶድ ይምዲሬ ቃል አክበያ ሒያው ኪኒ፡፡ 16.አማምባሊህ ፂንፃ ቦታህ አሞል ይምዲሬ ዳሪ ያምልክተም፣ ካቃል አቢህ ኒያታህ ታበ ሒያው ኪኒ፡፡ 17.ያኮይ ኢካህ ኢሲን ጊዘህ ኪኖን ኢካህ ሪሚድ ማሎን፣ ዳጎ ዋከቲህ ላካል ካቃሊህ ምክኒያታል ሔልዋይ ወይ ሲደት ተን ማዳ ዋክተ አማይጉልካህ ተምሰነከለህ ራዳሚህ ሚሳለ ኪኒ፡፡ 18.ከናንቲ ፋናድ ቲምድሬም ለ ታይምልኪተም፣ ካቃል ታበ ሒያው ኪኒ፥ 19.ያኮይ ኢካህ ታይ ዓለሚህ ሐሳብ፥ ሀብቲ ካኃኖከ አኪ ለ ካንቶ ኪን ጉረታዪ ተን አፍዓዶድ አክ ሳየህ ካቃል አክ ያሕኒቀህ ፊረ ማለህ ራዕታም ኪኒ፡፡ 20.መዔ መረቲል ቲምድሬም ለ ታይምልክተም፣ ካቃል ዮብኒህ ፣ ይስቲውዒሊኒህ ጋራይታ ሒያው ኪኒ፡፡ ታይ ዓይነቲህ ሒያው ኢንከቲ  ሦዶም፣ኢንከቲ  ላሕታም፣ አንከቲ ቦል ፊሮሳ ።

አምቡሉወ ዋ ኢፎታ

(ሉቃ.8፣16-18፡፡) 

     21. ካታየህ ኢየሱስ ታህ አክየ፣ ሒያውቲ ኢፎይታ ኢፎሰህ ዕንኪብ አዳድ ወይ ዓራት ዳባድ ዲፈሳ? ዲፈሳናም ኢፊ አክ ያምቡሉወ መቅረዝ አሞክ ማኪ? 22.ታማም ባሊህ፣ ሱዑተም አምቡሉወካህ፣ቲምሱዉረም አምግልጸካህ ማራዕታ። 23. አማይጉል ታበ አይቲ ለቲ ያቦይ፡፡ 24.ጋባዔህ ለ ታህ አክየ፣ ታቢን ጉዳይኮ ሰሊታ፣ አካህ ቱስፉሪን ሚሰህ ሲናህ ለ አምሱፉረ ለ፡፡ የሰሰህ አካህ ኦሲተ'ለ።  25.አይሚህ ለቲያህ አካህ ያምሐወ፣ ሂንቲያክ ለ ለም ኡካ አክ በያን፡፡

ዓራ ዳሪህ ምሳለ

   26.ካታሰህ ኢየሱስ ታህ የ፣ "መዔፉጊህ ማንጊሥቲ ባዾት አሞል ዳራ ያድሪየ ሒያውቶህ ኢጊዳ፡፡ 27.ሒያውቲ ባር ዺና፣ ለለዕ ኡጉታ፣ አይም ተከም አዽገካህ ዳሪ ቡላህ፣ ዓራ፡፡ 28.ባዾ ኢሳሞህ ኤዸዾይታህ ቡል፣ ካታይተህ ፍርዒጎድ ታይቡሉወ፣ ፍርዕጎዱል ፊረ ገይምታ፡፡ 29.ኢላው ጉፋ ዋከተ ዓዱት ኪኒጉል ሒያውቲ አማይጉልካህ ማዕደት ያየሶኖዶወ፡፡

     ሳናፍጽ ዳሪህ ሚሳለ 

 (ማቴ.13፥31-34፤ሉቃ.13፣18-19)

    30.ኢየሱስ ታህ አክየ፣ "መዔፉጊህ ማንጊሥት አይምሊህ አይነጸጸሪክ ናነ? አይሚህ ሚሳለህ አግሊጺክ ናነ?  31.ሰናፍጭ ዳራህ ኢጊዳ፣ ኢሲ አምዲሪህ ባዾት አሞል ያነ ዳራኮ ኡምቢህ ኢያኮ ዒንዻቲያ ኪኒ፡፡ 32.ቲምድሬምኮ ላካል ለ ታነበህ ኡማን ቡልኮ ኡምቢህ ናብነህ በይታ፣ ዓራንቲ ኪምብሮ ዳባል አክጽላሊታ ናባ ሐኮኮክ ታየዔ፡፡ 33.ኢየሱስ ለ ሕዝቢ ያስታውዓሎ አካህ ዽዓሚህ መጠንል ታህ ኢጊድ ማንጎ ሚሳለህ ኢሲ ቃላህ አካይ ዪነ፡፡ 34.ሚሳለሂኒም ተን አይምሂሪይ ማና፣ ዲቦህ ያኪንጉል ለ ኡማን ጉዳይ  ኢሲ ተማሃሮ ተን አይርዲኢይ ዪነ፡፡

  ኢየሱስ ማዕበል ቲብ ኢሰ

(ማቴ.8፣23-27፣ሉቃ.8፣22-25፡፡)

    35.ታማይ ለለዒ ካሶ ኢየሱስ ኢሲ ተምሃሮክ ባሕራክ "ታብሶል ታብኖይ" አክየ፡፡ 36.ሒዝበኮ ባዽስመኒህ ኤድ የምሰፈሪኒህ ዪኒን ዛልባድ ኢየሱስ ይብዽኒህ የደዪን፣ አኪ ዛልባታት ለ ኤሊህ ቲነ፡፡ 37.ኃይለለ ማዕበል ሓሓይቲይ ኡጉተህ ላየህ ዛልባ ታመገም ፋናህ ማዕበል ዛልባ ያቱኪኒም ኤዸዺሰ፡፡ 38.ታማይ ዋክተህ  ኢየሱስ ዛልባከ ሳራቱሊህ ኪፍለድ ዱካ ዻውዸና አቢተህ ዺነህ ዪነ፣ ካተምሃሮ  ካኡጉሰኒህ መምሂሮ! አላይክ ናነሃኒ ቲብታ? አክየን፡፡ 39.ኡሱክ ይንቂሔህ ሐሓይታ ይግኒሔ፣ ባሕራክ "ቲባይ ቀጥ ኤይ አክየ!" ማዕበል አማይጉልካህ ሶለ፣ ናባ ራህዋ /ጸጥታ/ ተከ፡፡ 40. ኢየሱስ ለ "ታህ ተኒህ ማይሲታናም አይሚህ ኪኒ? አይናህ ተኒህ ኢምነት ማሊቲኒ?" አክየ። 41.ኢሲን ጋዳህ ማይሲተኒህ "ኤረ ሐሓይታከ ባሐራ ኡካ  አካህ ታምኢዚዘቲ ታይቲ አቲያ ኪኒ?" ኢሲሲመን።  

   ማዕራፋ 5

      ሩኩስ መንፈስ ለ ሒያውቶ ኢየሱስ ኡሩሰ  

         (ማቴ. 8፣28-34፡፡ሉቃ.8፣26-39፡፡)

     1.ገሊላ ባሕራ ዛልባህ ታበኒህ ገራሴኖን  ባዾ ማደን።

  2.ኢየሱስ ሩኩስ መንፈስ ካይቢዸ ኢንኪ ሒያውቲ አማይጉል ማዓጋኮ የውዔህ ኤድ ጋራየ፡፡ 3.ታይ ሒያውቲ ማዓጊ ቦታድ ማራይ ዪነ፣ ኢንከቲ ኡካ ሰንሰሊህ ዩዹወህ ሶልሶ ዽዓይ ማና፡፡ 4.ማንጎ ዋክተ ኢባድ ብርቲቲ ሰንሰሊህ አምዹይ ዪነ፡፡ ያከካህ ሰንሰል አገሪዕከ ኢቢ ቢርቲቲ አገደሊክ ዒዳይ ዪነ፣ አማይጉል ይቢዸህ ሶሊሶ ዺዓቲያህ ኢንከቲ ማና፡፡ 5.ኡማን ዋክተ ባርከ ለለዕ አሰቆሮጸካህ ማዓጊ ቦታልከ ኢምባታት አሞል አዞሪክ ደራይ ዪነ፣ ኢሲ ሰውነት ዻይቲህ አገረዒክ ዶሞቦሊሳይ ዪነ፡፡ 6.ኡሱክ ኢየሱስ ዸዽ ኢርከኮ ዩብለጉል ካኡላል የርደህ ጉሉቡህ ይምብርኪከህ አካህ ይስጊደ፡፡ 7.ናባ አንዻሓህ  ደራክ "አቱ ናባ መዕፉጊህ ባዻ ኢየሱሶ! ዮከ ኮያ አይም ቲታ ኒገስሳ? ፉጊ ሚጋዓህ ኩዻዒማክ አነ፣ ያዓሳያ ይማሳቃዪን" አክየ፡፡ 8.ታሃም አካህ የ ምክኒያት"አቱ ሩኩስ መንፈሶ ታይ ሒያውቶክ ኤወዕ!" የህ ካ ይኢዚዘህ ይነጉል ኪኒ፡፡ 9.ኢየሱስ ለ ኩሚጋዕ አቲያ ኪኒ የህ ካኤሠረ፣ ኡሱክ ለ ማንጎም ኪኖጉል ይሚጋዕ ሣራዊት ኪኒ የህ ኤልይምሊሰ፡፡ 10.ታይ ባዾኮ  ተን ሀዳናምኮ  ጋዳህ ኃይላህ ካዻዒመ፡፡ 11.ታማይ ቦታል ሪሮይ ጋልዋል ማንጎ ሐሰማት ሎይኒ ኢፋረህ ዪነ፡፡ 12.አማይጉል ያዓሳያ ሐሰማድ ነደህ ሳይኖክ ኖህ' ኢፊቂድ የኒህ ካዻዒመን። 13.ኢየሱስ ለ አካህ ይፊአቂደ፣ ሩኩሳት መናፈስት ታማይ ሒያውቶኮ የውዒኒህ ሐሰማት አዳድ ሳየን፣ ላማ ሲሕ ታከም ሐሰማኮ ቦልኮ አምኮሮሮይውክ ኦብተህ ባሕሪ አዳድ ቱሙንዹዔ፡፡ 14.ሐሰማት ሎን ኩደኒህ የደይኒህ ካታማከ ገጸሪል ዋረ ይንዚሒን፣ ሒያው የከ ጉዳይ ያብሎና ሲኒሲኒ ዲኮ የውዒን፡፡ 15.ኢየሱስ ዻጋህ የመቲኒህ ቶይ ሩኩሳት መናፍስቲህ ይምዽቢዸህ ዪነ ሒያውቲ አኢምሮ ዱረኮ ኡረህ ኢሲ ሣራ ሃይሲተህ፣ ዲፈየህ ዩብሊንጉል ሓንካብተን፡፡ 16.ታሃም ቶኮመህ ቱብለህ ቲነ ሒያው ሩኩስ መንፈስ ኤድ ይሕዲረህ ዪነ ሒያውቶከ ሐሰማታት ተከም ኡምቢህ አካህ ዋሪሰን ፡፡ 17.ባዾ ሒያው ኢየሱስ ተን ባዾኮ የውዔህ አካህ ያዳዎ ዻዒመን ፡፡ 18.ኢየሱስ ዛልባድ ሳየህ ያነሃኒህ አጋኒኒት ኤድ ቲሕዲረህ ቲነ ሒያውቲ "ያዓሳያ ኩአካታሎ" አክየህ ዻዒመ፡፡ 19.ኢየሱስ ለ አካህ ማይፋቃዲና፡፡ ያከካህ ኢሲ ዲክ አዱዋይ ማዳሪ አይዻ ናባ ጉዳይ ኮህ አበምከ አይናህ ኢሰህ ኩሩሰም ኢሲ በተሰቢክ ኤዸሕ አክየ፡፡ 20.ሒያውቲ ኢየሱስ አካህ አበ ጉዳይ "ታማና ካታማ" አክያን ሀገሪል ዋረሳናም  ኤዸዺሰ፣ ዮበ ማሪ ሙሉኡክ አምድኒቂይ ዪነ፡፡

           ኢያህሮስ ባዻ'ከ ኢየሱስ ሳረና ዻግተ ኑማ  

(ማቴ  .9፤18-26፤ሉቃ.8፤40-56)    

 21.ኢየሱስ ዛልባህ ባሕሪ ታብሶል ጋሔ ዋክተ ማንጎ ሒያው ለ ካኡላል ተከሄለ፡፡ ታማይ ዋክተ ኡሱክ ባሕሪ ዳራታል ዪነ፡፡ 22.ታማል ኢያኢሮስ አክያን ሒያውቲ የመተ፣ ኡሱክ ሙክራብ አሕሉቁኮ ቲያ ኪይይ ዪነ፡፡ 23.ኢየሱስ ዩብለጉል ኢቢ ዳባል አክ ራደህ "ዒንዻ ይባዻ` ራቢ አፋክ ታነ፣ ኡርቶከ  ሕይወቲህ ማርቶክ ያዓሳያ አሞ ኢሲ ጋባ አሞል አክ ዮሃይ" አይክ ካዻዒመ፡፡ 

24.ኢየሱስ ለ ኤሊህ የደ፣ ማንጎ ሒያው ኤድ ካታይተህ  ካትስኪቢበህ ቲታ ዱፋፉዋይ ዪኒን፡፡ 

 25.ላማምከ ታማን ኢጊዲያ ቢሊ ኤልሐዽታክ ታምሠቀየ ኢንኪ ኑማ ቲነ፡፡ 26.ሐኪምኮ ሐኪሚል አድዪክ ማንጎም አምሰቀዪክ ኢሲ ገንዘብ ሙሉኡክ ተይለየህ ቲነ፡፡ ያከካህ አግዲዲክ ተደካህ ኢንኪም አካህ ማይሲና፡፡ 27.ኢሲ ኢየሱስ ዋረ ቶበህ ቲነጉል ሒያው ፋንኮ ሳራቱላኮ ተመተህ ካሣረናህ ሓለ ዻግተ፡፡ 28.ታሃም አብተም ካሳረና ኡካ ዻገምኮ ኡረሊዮ ተህ ተመነህ ቲነጉል ኪኒ፡፡ 

29.ኤል ኃዽታይ ዪነ ቢሊ አማይጉልካህ አካህ ሶለ፣ ኢሲ ዱረኮ ኡርተም ተሰውነቲድ አማይጉልካህ ኤድ ዮሞበ፡፡ 30.ኢየሱስ ለ ኃይሊ ካኮ የወዔም አማይጉልካህ የዸገ፣ ሕዝበድ ኡፍኩና የህ "ይሣረና ዻግተም ኢያ ኪኒ? " የህ ኤሠረ፡፡         

31.ካተምሃሮ "ሒዝቢ ቲታ ዱፉዋክ ኩአክቲሊይ ያነም ታብለሃኒህ ኢይ ይዻገ አይክ ታነ?" የኒህ ኤል ደሄየን፡፡ 32.ኡሱክ ታሃም አብተም ኢያ ኪናም ያብሎ ኡፍኩና የህ የደለለዔ፡፡ 33.ኑማ ለ ተአሞል የከ ጉዳይ ኪናም ተዸገህ ማይሲህ አዻዻክ ካነፊል ራደህ ሓቀ ኡምቢህ አክተ፡፡ 34.ኡሱክ"ይባዻ`! ኩኢምነት ኩሩሰክ ሳላማህ አዱይ፣  ኢሲ ሲቃይኮ ኡርተክ" አክየ፡፡ 

35.ኢየሱስ ገና ታሃም ዋንሲታይ ያነሃኒህ ሙክራብ አሞይቲህ ዲኮ ተመተ ሒያው ሙክራብ አሞይታክ "ኩባዻ` ራብተህ ታነ፣ አማይጉል አይሚህ መምሂር ሐዋልሳክ" ታነ አክየን፡፡ 36.ኢየሱስ ለ ታሃም ዮበህ ሙክራብ አሞባዕላክ ኢምነት ዲቦህ አብ ኢካህ ማማየስቲን አክየ፡፡ 37.ኢየሱስ ጴጥሮስከ ያዕቆብ፣ ያዕቆብ ሳዓል ያሃኒስኮ በሒህ ኢንከቲ ኤድ ካታዎ ማይፋቃዲና፡፡ 38.ሙክራብ አሞባዕሊህ ዲክ ማደንጉል  ኢየሱስ ሒያው ደራከ ወዓክ ያኒኒሃኒህ ተን የደለለዔ /ይምልክተ/፡፡ 39.አዳድ ሳየህ"ታሂዾለ ደሮከ ወዒ አይሚህ ኪኒ?  አውካ  ዒንድጉልተህ ታናካህ ማራቢና" አክየ፡፡ 

40.ሒያው ላግጻህ ኤልዮሶሊን፣ ኢየሱስ ለ ኡምቢህ ዓረኮ ተን የየዔህ፣ አውካት አባከ ኢና ተናሊህ ቲነም ኤሰሊሄህ አውካ ኤድ ዺንተህ ቲነ ዓሪህ ክፍለድ ሳየ፡፡ 41.አውካ ጋባህ ይብዸህ "ታሊታ ኩሚ"አክየ፣ ቱርጉም "ተአውካ ኡጉድ ኮካህ አነ ያናም" ኪኒ፡፡ 42.ኢሲ ላማምከ ታማን ኢጊዲያህ አውካ ኪይይ ቲነ፡፡አማይጉልካህ ኡጉተህ ቶከ ታህ ያናም ኤዸዺሰ፣ ታሃም ተከጉል ሒያው ጋደህ ቲምደኒቀ፡፡ 43.ኢየሱስ ለ ታይ ጉዳይ ኢንከቲይ ያዽገምኮ ተን ይኢዚዘህ "'በታም አካህ ኡሑዋ"አክየ።  


 ማዕራፋ 6

 ኢየሱስ ናዝሬቲል ተቃውሞ ካማደ   

(ማቴ.13፣53-58፣ሉቃ፤4፣16-30)

     1.ኢየሱስ ታማርከኮ የውዔህ ኢሲ ባዾህ የመተ፣ ካተምሃሮ ካትክቲለ፡፡ 2.ሳንባት ለለዕ ሙክራባድ ያምሂሪኒም ኤዸዺሰ፣ ማንጎ ሒያው ታማል ገይምተህ ካአቢይ ዪኒን፣ ኢሲን ለል "ታይ ሒያውቲ ታህዾለ ጉዳይ አርከኮ ገየ? አይሚህ ዓይነቲህ ቢልሓት አካህ የምሖወ? ታይ ታምራት አባም አይናህ የህ ኪኒ?" አይክ አምዲኒቂይ ዪኒን፡፡ 3.ጋባዔህ  ኤረ "ታይ ቲይ ሖዽ ኦራቲያከ ማርያም ባዻ ማኪሆ?  ያዕቆብ፣ ዮሴፍ፣ ይሁዳከ ስምዖን ካሳዖል ማኪኖንሆ?  ካሳዖልቲ ታል ኖሊህ ማኪኖንሆ? "ኢይኪ ዻይህ ካጋራየካህ ራዔን፡፡ 4.ኢየሱስ ለ ነቢይ አኪ ማራህ ያክቢረ፣ ኢሲ ባዾል፣ ኢሲ ሳዖልቲከ ቤተሰብ ፋናድ ለ ዻይቲማ አክየህ ኤልይምሊሰ፡፡ 

5.ታማል ዳጎ ዳላኪኒህ አሞል ጋባ ፋሕ ኢሰህ ኡሩሰምኮ በሒህ አኪ ታምራት አቦ ማዽዒና፡፡ 6.አሚነ ዋየንርከህ ጋዳህ ይምጊሪመ፣ ታሃምኮ ላካል ኢየሱስ ኢሲሲ መንደሪል  አዞሪክ አይምሂሪይ ዪነ፡፡ 

     ኢየሱስ ላማምከ ታማን  ሐዋርያቲያ ወንጌል ሥራሕ  ያማሃሮና ፋረ   

(ማቴ.10፣5-15፣ሉቃ.9፣1-6)

  7.ላማምከ ታማን ኢሱላል ደዔህ ላማይ ላማይ ተናበህ ፋረ፣ ሩካሳት ማላኪያህ /መንፊሲቲህ/ አሞል ሥልጣን አካህ ዮሖወ፡፡ 8.ሲና ራሐህ ኢሎኮ በሒህ ኢንገራ  ያኮይ  ዓሲናይቶ፣  ማአል ሲኒ ሞሩድ ያብዺኒምኮ ተን ይኢዚዘ፡፡ 9.ታህ አክየ፣ "ሲኒ ኢባህ ካበላ አባ ኢካህ ላማ ቃሚስ ኡካ ማሀይሲቲና፡፡ 10.አኪናን ቦታል ሒያው ዲኪድ ሳይታንጉል ታማይ ቦታ ሐብታናም ፋናህ ታማል ሱጋ፡፡ 11.ሒያው ኤል ሲን ጋራየ ዋይታርከልከ ኤልሲናበዋን ቦታል ኡምቢህ ሲኒ ኢቢህ አቦራ ኡርጉፋይ ታማርከኮ ኤወዓይ አዱዋ፣  ታሃም ተናህ አይጣንቃቅቲ ማስኪር አካህ አከለ፡፡" 

12.ኢሲን ለ ታማርከኮ የውዒኒህ ሒያው ኡምቢህ ንሲሓ ሳዎና ይሚሂሪን፡፡ 13.ማንጎ አጋኒኒቲ የየዒ፣ ማንጎ ሒያው ለ ዘቲህ አስኩቲክ ኡሩሰን፡፡

 ያይጥሚቀ ያሃኒስህ ራበ       

(ማቴ.14፣1-12፣ሉቃ.9፣7-9)

     14.ኢየሱስ ታሪክ ኡማን ቱማል ዮሞበጉል ኑጉሥ ሄሮድሲ ካዳዓባል ዮበ፣ ውልውሊ ሒያው ያይጥሚቀ ያሃኒስ ራባኮ ኡጉተ፣  አማይጉል ታይ ኡምቢህያህ ኃይሊ ካያህ ያከ" አይይ ዪኒን፡፡ 15.ጋሪ "ኤልያስ ኪኒ" አይ ዪነ፣ ራዕተም ለል"ባሶ ነቢያትኮ ኢንከቶ ኪኒ አይ ዪኒን።".

   16.ሄሮድስ ለ ታሃም ኡምቢህ ዮበህ"ታይ አኑ ፊላ አክ ኢግሪዔ ያሃኒስ ኪኒ፣ ሀይከ ኡሱክ ራባኮ ኡጉተ" የዽሔ፡፡ 17.ሄሮድስ ኢሲ ሳዓሊህ ፊሊጶስ ኑማ ሄሮድያዳ ኦርቢሰህ ዪነጉል ያሃኒስ ተ ምክኒያታል ኢሲ ወታሃደሪህ ይዽቢዸህ ዋክኒ ዓረድ ይዹወህ ዪነ፡፡ 18.አይሚህ ለ ያሃኒስ ሄሮድስክ ኢሲ ሳዓሊህ ኑማ ኦርቢሶ ኮህ መዳ አክየህ ይነጉል ኪኒ፡፡ 

19.ሄሮድያዳ ታሃማህ ቲምቂዪመህ ያሃኒስ ታስጋዳፎ ጉራይ ቲነ፣ ያከካህ ማዽዒና፡፡ 20.አይሚህ ሄሮድስ ያሃኒስ ጻድቅከ ቅዱስ አበህ አብሊይ ዪነጉል ካማይሲታይከ ካዻዉዻይ ዪነ፣ ያከካህ ኒያታህ ካአቢይ ዪነ።  ሄሮድስ ያሃኒስ ዋኒ ዮበሚህ ሎውል አምሄውኪይ ለ ዪነ። ያኮይ ኢካህ  ኒያታህ ካአብይ ዪነ፡፡        

21.ሄሮድስ ዮቦከ ለለዕ ያስካባሮ ማንጊሥቲ ሥልጣን አሞይቲት፣ ጦርቲ ሥልጣን አሞይቲትከ ውልውል ገሊላል ማርታማህ ናባ ጊብዛ አበ፣ ታሃም መዔ አጋጣሚ ሄሮድያዳ አካህ ተከ፡፡ 22.አማይጉል ሄሮዲያዳ ባዻ`ጊብዛት አዳራሳል ሳይተህ ጎይላህክ ኢሲ ሱንኩናናህ ሄሮድስከ ካሊህ ቲነ ዑዱማት ኒያቲሰ፣ አማይጉል ንጉሥ አውካክ ጉርተ ጉዳይ የሰር፣ ኮህ አሐየሊዮ፡፡  23.ዪ ማንግሥቲህ አብዻ ኡካ የከሚህ የሰርተም ኡምቢህ ኮህ አሐየሊዮ አይክየህ አካህ ዺዊተ፡፡ 

24.ኢሲ ኢሲና ዻጋህ ተደህ "አይም ኤሠሮ!" አክተ፣ ኢና ለ "ያይጥሚቀ ያሃኒስ ዸግሓ ዮህ ታምሓዎይ ኤዸሓይ ኤሠር" አክተ። 

25.አውካ አማይጉልካህ ጋባላዕተህ ንጉሡል ጋሕተህ "ያይጥሚቀ ያሃኒስ ዸግሐ ሣሐናል ጋሕቶዋይ ካዶ ዮህ ታምሐዎ ጉራ" ተህ ኤሠርተ፡፡ 

26.ኑጉሥ ታይ ጉዳህ ጋዳህ ይኅዚነ፣ ያኮይ ኢካህ ዑደማት ነፊል አበ ዽዋህ ኤሠርተም ተካልቶ ማዽዒና፡፡ 27.አማይጉል ንጉሥ አማይጉልካህ ወታሃደርኮ አንከቶ ያይጥሚቀ ያሃኒስ ዸግሓ ቲግሪዔህ ታማቶ ፋረ፣ ወታሃደርቲ ዋክኒ ዓረህ የደህ ያሃኒስ ዸግሓ ይግሪዔ፡፡ 28.ቲጊሪዔ ዸግሓ ለ ሣሐናል ሀየህ አውካህ ዮሖወ፣ አውካ ለ ኢሲናህ ቶሖወ፡፡ 29.ያይጥሚቀ ያሃኒሲህ ተምሃሮ ታሃም ዮቢን ዋክተ የመቲኒህ ባድና በየኒህ ዮዖጊን፡፡

ኢየሱስ ኮና ሲሕ ሒያውቲያ ይምግበ

 (ማቴ.14፣13-21፤ሉቃ.9፣10-17፤ዮሐ.6፣1-14)           

30.ሐዋርያት ኤልፋረን ኢርከኮ ጋሔኒህ ኢየሱስ ነፊል የከሄሊን፣ አበኒምከ ይምሂሪኒም ኡምቢህ አክ የን፡፡ 31.ኢሱክ ለ "አቲን ዲቦህ ኢንኪ ቦታል አዱዋይክ ዳጉሁም ኡዕሩፋ" አክየ፣ ታሃም አካህ የከ ምክኒያት ተናል ታሚተምከ ታዲየም ማንጎ ሒያው ኪይይ ይኒኒጉል፣ ያማጋቦና ኡካ ጊዘ ሊይ ማናዎንጉል ኪኒ። 32.አማይጉል ዲቦ ኪን ሥፍራል ዲቦህ ያኮና ዛልባህ የምሰፈሪኒህ የደዪን፡፡ 33.ያከካህ ኢሲን አዲህ ማንጎ ሒያው ተን ቱብለህ ተን የዸጊን፣ ሲኒሲኒ ካታማኮ ለ የውዒኒህ ኢባህ አርድክ አክ ዮኮሚኒህ ተናል የከሄሊን፡፡ 34.ኢየሱስ ዛልባኮ ኦባይ ያነሃኒህ ማንጎ ሒዝበ ዩብለ፣ ሎይና ሂን ዒዶ የኪኒህ ዩብለጉል አካህ ይሕዝነ፣ ማንጎ ጉዳይ ተን ያይማሃሮ ኤዸዺሰ፡፡ 35.ዋክቲ ዲተ ሳአክ ተደጉል ካተምሃሮ ካያል ካብየኒህ ታህ አክየነ፣ "ቦታ ባራካ ኪኒ፣ ዲተ ሳይተ፡፡ 36.በታናም ማሎንጉል አካባቢል ያነ ገጠርልከ መንደርል የደዪኒህ ሚግበ ዋጊይሲቶናክ ታይ ሒያው ተን  ኤይሰነበት።”             37.ኢየሱስ ለ በታናም አቲን አካህ ኡኁዋ፣ የህ ኤልደሄየ ፡፡ ኢሲን ለ አማይጉል ነደየህ ላማ ቦል ቁርሲያህ በታን ኢንገራ አካህ ዻምኖ? አክየን፡፡ 38.ኡሱክ"አይዾለ ኢንገራ ሊቲኒ? ኢስቲ አዱዋይክ ኡቡላ አክየ፣ የደዪኒህ ዩብልኒሚህ ላካል ኮና ኢንገራከ ላማ ዓሣይቶ ታነ" አክየን፡፡ 

39.ኢየሱስ ለ ሂዝበ ኢሲሲ ቡሎህ ተን ባዽሰኒህ ለምለም ኪን ዓይሶህ አሞል ተን ዲፈሶና ኢሲ ተምሃሮ ይኢዚዘ፡፡ 40.አማይጉል ሒዝቢ ቦቦሉህከ ኮኮንቶሙህ ባዽሲመኒህ ተርታህ ዲፈን። 41.ኢየሱስ ለ ኮና ኢንገራከ ላማ ዓሣይቶ ናው ኢሰህ ዓራን አይደለለዒክ መዓፉጎ ይምስጊነ፣ ኢንገራከ ታማም ባሊህ ላማ ዓሣ ኡማንቲያህ ሐዲለ፡፡ 42.ኡምቢህ በተኒህ ሐይተን፡፡ 43.ራዔ ተረፍ ኢንጋራከ ዓሣኮ ካተምሃሮ ላማምከ ታማን ሞሶቢያ ሙሉእ አክ የስከሄሊን፡፡ 44.ኢንገራ በተን ላበቶ ሎይ ዲቦህ ኮና ሲሕ ኪይይ ዪኒን፡፡

ኢየሱስ ባሕሪ አሞል ታክሳክ የደ

(ማቴ.14፣22-33፤ዮሐ.6፣15-21)

     45.ኢየሱስ ሒዝበ አይሰነበቲይ ያነ ሃኒህ ካተምሃሮ አማይጉል ዛልባድ የኪኒህ ኦዓዳል በተ ሳይዳ ታበኒህ ዲፈዮና ተን ይኢዚዘ፡፡ 46.ታሀምኮ ላካል ተንኮ ባዽስመህ ጻሎት አቦ ሪይክ የውዔ፡፡ 47.ዲተ ሳአህ ዛልባ ባሕሪ ፋናል ቲነ፣ ኡሱክ ለ ዲቦህ ባዾል ዪነ፡፡ 48.ካተምሃሮክ ነፊል ሳባዓ ሓሓይቲ ምክኒያታህ ያቅዛፎና አምጽጊሚህ ዩብለ፣ ባርቲት ሳጋላ ሳዓቲህ አካባቢል ባሕራክ አሞል ታኪሳክ ተኑላል የመተ፣ አክ ቲላየህ ለ ያዳዎ ኪይይ  ዪነ፡፡ 49.ያከካህ ኢሲን ባሕራክ አሞል ታኪሳክ አዲህ ዩብሊኒህ መንፈስ የከሊኒህ ደረን፡፡ 50.ኡምቢህ ዩብልንጉል ሓንካቢተን፣ ኡሱክ ለ አማይጉል አይዱኩም ኤያ፣ ዮያ ኪዮ፣ ማማይሲቲና፣ የህ ተን የበረተዔ፡፡ 51.ዛልባድ ሳየህ ተንሊህ የከጉል ሓሓይቲ ሶለ፣ ካተምሃሮ ጋዳህ ይምድኒቂን፡፡ 52.ተን አፍዓዶ ቲድንዚዘህ ኢንገራ ታአምራት አስትውዒለካህ ራዔንጉል ኪኒካህ፣ ታይ ጉዳይ ተን አስጊሪመ ማዻዺና፡፡

ኢየሱስ ጌንሴሬጥል ዳላክን ይድኅነ /ኡሩሰ/

(ማቴ.14፣34-36)

 53.ባሕራኮ ታበኒህ ጌንሳሬጥ ማደን፣ ዛልባ ባዾል ይጽግዒኒህ ዩዹዊን፡፡ 54.ዛልባኮ አካህ ኦበኒካህ አማይጉልካህ ሒያው ኢየሱስ ተዸገ፡፡ 55.ታማይ  ባዾህ አካባቢል ኢየሱስ ኤድ ያነ ቦታል ኡማን ዳላኪን አርድክ ዓሮቱክ ዩይኩዒኒህ ባሃናም ኤዸዺሰን፡፡ 56.ኤድ የደየ ቦታል ኡምቢህ መንደሪል፣ካታማል፣ዳላኪን አዳባባያል አየዒክ ካነፊል ካብ ኢሳይ ዪኒን፡፡ ካሣሪህ ሐለ ኡካ ዻጎና ዻዒማይ ዪኒን፣ ዻግተም ኡምቢህ ኡራይ ቲነ። 

           ማዕራፋ 7

    ኢየሱስ ሒያው ጋባህ ሠርዓት የምቆወመ /የምከለከለ/

5፣1-9፡፡(ማቴ.1)

1.ፈሪሳውያንከ ኢየሩሳለምኮ ተመተ ውልውል ሙሴ ሕጊህ መምሂራን ኢየሱስድ ካብየኒህ ካያባዾና ለ የከሄሊን፡፡ 2.ኢየሱስ ተምሃሮኮ ጋሪጋሪ ጋቦብ ዓካለካህ ኢንገራ በታህ ዩብሊን፡፡ 3.ፈሪሳውያንከ ራዕተ አይሁድ ሲማግለታት ዓይዳ ዻዉዻክ ሲኒ ጋቦብ መዔ ዒለህ ዓካለካህ በታይ ማናዎን፡፡ 4.ታማም ባሊህ ዓዳጋኮ ጋሐንጉል ዓካለካህ በታይ ማናዎን፣ ዋንጻከ ዒትሮ፣ ሣሐንከ ዓራት፣ ዓካልሶህ ኢጊድ አኪ ማንጎ ዓይዳ  ዻዉዻይ ዪኒን።  5. አማይጉል ፈሪሳውያንከ ሙሴ ሕጊህ መምሂራን ኩተምሃሮ ሲማጊለ ዓይዳ ዻዉዸካህ አይሚህ ኢንገራ ዓካለካህ በታናም? የኒህ ኢየሱስ  ኤሠረን።  6. ኡሱክ ለ 'ታህ የህ ኤልደሄየ፣ "ኮ ጉቡዛት፣ ኢሳይያስ ሲን ዳዓባል፣ ታይ ሕዝቢ ሲኒ አፋህ ኢካህ ይያስክቢሪኒም አፍዓህዶህ ዮኮ ጋዳህ ሚሪሕ ተም ' ኪኖን፡፡ 7. ሒያው ሠርዓት አይሚሂሪክ ካንቶህ ይያምሊኪን፣   የህ ዋንሲተ ቃል ሐቀ ኪኒ።

 8.አማይጉል አቲን መዔፉጊህ ቲኢዛዝ ሐባተኒህ ሒያው ሠርዓት ዻዉዻክ ታኒን፡፡ 9.ካታየህ ታህ አክየ፣ ሲኒ ዓይዳ ዻዉዾና ቶና መዔፉጊህ ቲኢዛዝ ሓባክ ታኒን፣ 10.ሚሳለህ  ሙሴ አባከ ኢና ኢሲክቢር፣ ለል አባል ያኮይ ኢናል ኡማም ዋንሲታ ሒያውቲ ራባህ ያምቃጻዖይ ያ፡፡ 11.አቲን ለ ታህ ታዽሒን፣ ኢንኪ ሒያውቲ ኣባ ያኮይ  ኢና ጎሮኒሳም ኢዻኮ ኢሲ አባከ ኢናህ አቦ አካህ ኤዳ ጉዳይ ኡምቢህ ፉጎህ ካብ ኢሳ ማባእ ኪኒ ተኒህ፣ 12.አባከ ኢና ጎሮኒሳናምኮ ናፃ አባክ ታኒን፡፡ 13.ታይ ዓይዳኮ ሲናሞህ  ዓይዳ ዻዉዾና ተኒህ መዔፉጊህ ቃል አስዒሪክ ታኒን፣ አማም ባሊህ ታህ ኢጊድ ማንጎ ጉዳይ አባክ ታኒን።                     

ሒያውቶ ያርክሰ ጉዳይ

    (ማቴ. 15.፣10-20)                   

   14. ሒያው ለ ጋባዔህ ኢሱላል ደዔህ ታህ አክየ፣ አቲን ኡምቢክ ኢስትውዒላይ ዮኦባ፡፡ 15.ሒያው ታይርኪሰም ሒያው አፍኮ ያውዔ ጉዳይ ኪኒካህ ኢሮኮ ሒያዋድ ሳይታም ማታይሪኪሰ፡፡ [16.[አማይጉል ታበ አይቲ ለቲይ ያቦይ፡፡] 17.ኢየሱስ ሕዝበ ሐበህ ዓረድ ሳየ ዋክተ ካተምሃሮ ሚሳለ ዳዓባል ካኤሠረን፡፡ 18.ኡሱክ ታህ የህ ኤል ደሄየ፣ አቲን ለል ታሃም ማታስትውዒሊኒ? ኢሮኮ ሒያውድ ሳ ነገር ሒያው አንኪሚህ ሚያርኪሰም ሲናድ ማሳይታ? 9.ጋርቡላኮ ቲላህ ኢሮህ ያውዔካህ አፍዓዶድ" ሚያዴ፡፡ አማይጉል ኢየሱስ ሚግቢ ኡምቢህ ጺሪይቲያ ኪናም ታይ ዓይነቲህ ይይሲዽገ ። 20.ጋባዔህ  ታህ አክየ፣ ሒያው ታሪኪሰም ሒያው አፍዓዶኮ ያውዔ ጉዳይ  ኪኒ፡፡ 21.ታሃም ለ ኡማ ሓሳብ፣ ዙሙት፣ ባዸዺና፣ ሒያው ያግድፊኒም፣ 22. አማዛር፣ አምሀጋጋይ፣ ኡምነ፣ ያተለሊኒ   ም፣ ሲደያኪኒም፣ ተንኮል፣ ሒያው ሚጋዕ ዓይኒሳናም፣ ትዕቢት፣ ኡማም ያሕሲቢኒም ኪኒ፡፡23.ታሃም ኡምቢህ ኡማ ጉዳይ ሒያው አፍዓዶኮ ያውዔህ፣ ሒያው ለ ያርኪሰ።                                                       ኢንኪ ግሪክቲ  ኑማህ ኢምነት

(ማቴ.15፣21-28)  
  24.ኢየሱስ ታማርከኮ ኡጉተህ ጢሮስ ካታማህ ባሮል ያነ መንደርል የደየ፣ ኢንኪ ዓረድ ለ ሳየህ ታማል ያነም ኢንኪ ሒያውቲ ያዻጎ ማጉሪና፡፡ ያኮይ ኢካህ ሱዑቶ ማዽዒሚና፡፡ 25.ተ ባዻ' ሩኩስ  መንፈሲህ አክ ቲምዽቢዸ ኢንኪ ኑማ ኢየሱስ ዳዓባል ቶበህ አማይጉልካህ ተመተህ ካ ኢቢህ ዳባል ራደ፡፡ 26.ኑማ ሲሮኒፊቃውያን ወገንኮ ኪን ግርክ ቲያ ኪይክ ቲነ፣ ኢሲ ተ ባዻ`ኮ ጋኔን አካህ ያያዖ ኢየሱስ ዻዒምተ፡፡ 27.ኢየሱሰ ለ "ኢሪ ሚግበ በየኒህ ካርዋህ ያሐዎና መዳጉል ኢስኪ ኢሪ ባሶል ሓይቶናይ" አክየ ። 28. ኢሲ ለ "ሊኪዕ ኪኒ ይማዳራ ፣ ያከካህ ካርዋ ማይዲ ዳባል የኪኒህ ኢሮኮ ራደ ሪፍራፍ በታ" አክተህ ኤልደሄይተ። 29.አማይጉል ኢየሱስ ታሃም ተዽሔም ኢዻህ ጋነን ኩባዻ`ኮ የውዔክ፣ ኢሲ ዲኪህ አዱይ አክየ፡፡ 30.ኢሲ ለ ኢሲ ዲክህ ጋኅተጉል፣ አውካ ጋኔን ተዽዺየህ፣ ዓራታክ ናጋይ ተከህ ዺንተህ ተገይተ፡፡

ኢየሱስ አይቲማልከ ዓባስ ኪይይ ዪነ ሒያውቶ ኡሩሰ


31.ኢየሱስ ጢሮስ ባዾ ሓበህ የደ፣ ሲዶናቱላኮ ኦባህ ታማና ካታማ አክያን ሀገርኮ ገሊላ ባሕራል የመተ፡፡ 32.ታማል ኢንኪ አበዋቲያከ ወንሲቶ ዽዔዋ ሒያውቶ ካኡላል ባሄን፣ ጋባ አሞል አክሃዎ ዻዒመን፡፡ 33.ኢየሱስ ለ ሑያውቶ፣ ሒያውኮ ባዽሰህ ዲቦህ በየህ ፈሮር ሒያውቲ አይቲትድ ሃየ፣ ቱፈና ቱፍ የህ ሒያውቲ አራብ ሀሳስ ኢሰ፡፡ 34.ዓራን አይደለለዔክ ሒያውቶክ" ኤፋታህ"አክየ ፣ "ፋክት" ማለት ኪኒ፡፡      
35. አማይጉልካህ አይቲት አካህ ፋኪተ፣ ካ አንደበት ለ ይምኑሑወ ፣ ኢንኪ ጸገም  ሂኒም ይጽሪየህ ዋንሲታናም ኤዸዺሰ፡፡ 36.ኢየሱስ ታይ ጉዳይ ኢከቶክ ያናምኮ ሒያዋህ ቲኢዛዝ ዮሖወ፣ ያኮያ ኢካህ ዋንሲታናምኮ ተን ይኢዚዘሚህ መጠኒል ማንጎ ቱማል ዋርሳይ ዪኒን። 37.ቶበም "ሙሉኡክ ጋዳህ አምድኒቂክ፣ ኡማን ጉዳይ መዕነህ አበ፣ አይቲት ሂናም /ዶናቁር/ ታበም፣ ዓባሳት ዋንሲታም፤ አባ" የዽሒን፡፡                                                        \
 ማዕራፋ 8

ኢየሱስ አፋራ ሲሕ ሒያውቲያ ይምጊበ

(ማቴ.15፣32-39)

   1ታማይ ዋክተ ጋባዕተህ ማንጎ ሒያው ተከሄለ፣ በታናም ሊይ ማናዎን፣ አማይጉል ኢየሱስ ኢሲ ተምሃሮ ደዔህ ታህ አክየ፡፡ 2.ታይ ሒያው ዮሊህ ሀይከና አዶሓ ለለዕ ሱገኒህ ያኒን፣ በታናምኮ ኢንኪም ማሎንጉል አካህ ናሕሩራክ አኒዮ፡፡ 3.ታህ የኒህ ሉዋድ ተን ዲኪህ ያዳዎና ተን አይሰነበተጉል አራሐል ኃዋለ ሎን፣ ያው ተንኮ ጋሪጋሪ ዸዽ ባዾኮ ተመተም ኪኖን፡፡ 4.ካተምሃሮ ይቦል ታይ ባራካል ታሂዾል ሒያው ዽዕታ ኢንገር ገዮ ኢይ ዺዓ?  የኒህ ኤልደሄየን፡፡ 5.ኢየሱስ አይዾለ ኢንገራ ሊቲኒ የህ ተን ኤሠረ፣   ኢሲን ማልሕና ኢንገራ ታነ አክየን።
 6.ኡሱክ ሂዝቢ ባዾል ዲፈዮና ይኢዚዘ፣ ማልሒና ኢንገራ ይብዸህ መዔፉጎ ይምስጊነ፣ ይቁሩሰህ ሂዝበህ ያስቃራቦና ኢሲ ሐዋርያታህ ዮሖወ፣ ኢሲን ሂዝበህ ይስቅሪቢን፡፡ 7.ዳጉ ዓሣ ሊይይ ዪኒን፣ ታማም ለ ናውሰህ ፉጎ ይምስጊነሚህ ላካል ሂዝበህ ያሐዎና ኢሲ ተምሃሮ ይኢዚዘ፡፡ 8.ሒያው ኡምቢህ በተኒህ ሓይተን፣ ራዔ ተረፍኮ  የስከሄሊኒህ ማልሒና ሞሶብ ሙሉእ አክ ኡጉሰን፡፡ 9.ቲምጊበ ሒያው አፋራ ሲሕ ታከም ኪይይ ዪኒን፡፡ 10.ኢየሱስ ተና የይሰነበተሚህ ላካል ኢሲ ተምሃሮሊህ ዛልባድ ሳየህ ዳልማኑታ ባዾ  የደየ።
ፈሪሳውያን ታሚራት አካህ ያኮ ኤሠረን
(ማቴ.16፣1-4)
 11.ፈሪሳውያን ኢየሱስ ኡላል የመቲኒህ ካሊህ ያመከረከሪኒም ኤዸዺሰን፣ ካ ያፋታኖና ጉረኒህ ዓራንኮ ኢንኪ ታሚራት ተን ያይባላዎ ኤሠረን፡፡ 12.ኢየሱስ ኢሲ መንፈሲህ አጋናል ቁሉሕ የህ ታይ ዳባኒህ ሒያው ታሚራት አካህ ያኮ አሚህ ጉራና?  ሐቀህ ሲናክ አይክ አኒዮ፣ ኢንኪ ታአምራት አካህ አከ ማለ አክየ፡፡ 13.ተን ሐበህ ዛልባድ ሳየህ ኦዓዳል ታበ።                                   
  ፈሪሳውያንከ ሄሮድስ አራስኮ ሰሊታ
(ማቴ.16፣5- 12)  
14.ተምሃሮ ኢንጌራ ኢሰሊሃናም /ያብዽኒም/ ቢያሲተኒህ ዛልባት አዳድ ኢንኪ ኢንጌራኮ ፈር ኢንኪም ሊይ  ማናዎን፡፡ 15.ኢየሱስ ለ "ፈሪሳውያንከ ሄሮድስ አራስኮ ሰሊታ አክየ፡፡ 16.ኢሲን ለ ታሃም አካህ የም ምናልባት ኢንጌራ ማልኖጉል ያከ የኒህ ሲነሲነህ ዋንሲተን፡፡ 17.ኢየሱስ ለ ታይ ተን ሐሳብ የዸገህ ታህ አክየ፣ "ኢንጌራ ማልኖጉል ኪኒ ተኒህ አይሚህ አሕሲቢክ ታኒን ? ገናህ አስትውዒለ ዋይታምከ ሲናድ ሳየዋይታም ኪቲኒ? ሲን አፍዓዶ ገናህ ትድንዚዘቲያ ኪኒ? 18.ኢንቲ ሊቲንሃኒህ ማታብሊን? አይቲ ሊቲን ሃኒህ ማታቢን? አይናህ የህ ቲዛ ሲናህ ሚያ? 19.ኢቦል "ኮና ኢንጌራህ ኮና ሲሒ ሒያውቲያህ ኡቅሩሰ ዋክተ ተረፍኮ አይዾለ ሞሶብ ሙሉእ"አክ አጉሰኒ? "ኢሲን ለ ላማምከ ታማን ሞሶብ ሙሉኢያ" አክየን፡፡ 20.አማም ባሊህ "ማልሒና ኢንጌራህ አፋራ ሲሕ ሒያውቲያህ ኡቅሩሰ ዋክተ ተረፍኮ  አይዾለ ሞሶብ ሙሉእ" ኡጉሰን? የህ ተነሠረ። ኢሲን ማልሒና መሶብ ሙሉኢያ አክ የን፡፡21.ኡሱክ ለ ኢቦል ገናህ ማታስተውዒሊኒ?" አክየ።                                       ኢየሱስ በተ ሳይዳል ኢንኪ ኢንቲማሊ 
        ኡሩሰ
 22.በተሳይዳ ማደንጉል ሒያው ኢንኪ ኢንቲማሊ ኢየሱስ ዻጋህ ባሄን፣ ጋባ ሃሳስ ኢሊሶ ዻዒመን፡፡ 23.ኡሱክ ኢንቲማል ጋባህ ይብዸህ አይምርሒክ አራሕኮ /መንደርኮ/ ኢሮህ የየዔህ፣ ሒያውቶክ ኢንቲድ ቱፈና ቱፍ አክየህ ጋባ አሞል አክሃየህ "ኢንኪ ጉዳይ አብሊክ ታነ" የህ  ካኤሠረ።            
24.ኢንቲማሊ ሪጋ የህ ዮዎህ ሒያው ዮህ ታምቡሉወ፣ ያከካህ ያዴ ሖዹህ ኢጊዶን" አክየ፡፡ 25.ጋባዔህ ኢየሱስ ሒያውቲ ኢንቲል ጋባ ሃየ፣ ታማይ ዋክተ ሒያውቲ ይቱኩረህ ዩብለ፣ ኡረህ ኡማን ጉዳይ ይጽሬህ ያብሊኒም ኤዸዺሰ፡፡ 26.ታማሚህ ላካል ኢየሱስ መንደሪል ማሳዪን አክየህ ኢሲ ዲክህ ያዳዎ ካየይሰነበተ ።   
   ጴጥሮስ ኢምነትከ ሚሲኪሪነት
(ማቴ፤16፣13-20፣ሉቃ.9፣18-21)
    27.ኢየሱሰከ ተምሃሮ  ፊሊጶስ ቂሳሪያል ታነ መንደራል የደየን ፣ አራሐድ  ያኒኒሃኒህ ኢየሱስ ዮያክ ሒያው አቲያ ዮክ ያና? የህ ኢሲ ተምሃሮ ኤሠረ። 28.ኢሲን ለ "ወልውል ማሪ ያጥምቀ ያሃኒስ ኪኒ ጋሪ ኤልያስ ኪኒ፣ ጋሪ ለል ነቢያትኮ አንከቶ ኪኒ"  ኮክ ያዽሒን የኒህ ኤልደሄን፡፡ 29."አቲን ዮያክ አቲያ ዮክታና? የህ ተን ኤሠረ፡፡ ጴጥሮስ ለ "አቱ መሲሕ ኪቶ  አክ የህ ኤልይሚልሰ።  30.ኢየሱስ ለ ይዳዓባል ኢንከቶሊህ ማዋንሲቲና የህ ኃይላህ ተን ይይጢንቂቀ፡፡     ኢየሱስ ካማዶ ኪን ሔልዋይከ ራባ ኤዾዾይታ ዋክተ  ዋንሲተ
                   (ማቴ.16፣21-28፡ሉቃ.9፣22-27)                     31.ኢየሱስ ኢሲ ተምሃሮ ታህ የህ ያምሂሪኒም ኤዸዺሰ፣ "ሒይያውቲ ባዺ ማንጎ ጸገም ጋራዎ አካህ ኤዳ፣ ሲማግለታት፣  ካህናት አሞይቲትከ ሙሴ ሕጊህ መምሂራን ካ ዻይተኒሚህ ላካል አግዲፈሎን፣ ያከካህ ማዳሒ ለለዕኮ ላካልህ ኡጉተለ፡፡" 32.ታይ ጉዳይ  ዓዶሰህ አክየ፣ ታይ ዋክተ ጴጥሮስ ዲቦህ ባዽሰህ "ታህ ሚን" የህ ካደሰ፡፡ 33.ኢየሱስ ለ ነፍ ኡይፉኩኒሰህ ኢሲ ተምሃሮ አይደለለዒክ ጴጥሮሱክ ኮሰጣን ዮኮ ኢዕዺይ፣ "አቱ ሒያውም ኢካህ መዔፉጊህ ጉዳይ ማታሕሲበ" የህ ካይግኒሔ ።                 
ኢየሱስ ያካታሎና ኤሰርሲሳ መስዋዕትነት
(ማቴ.10፣38-39፤ማቴ.16፣24-28፤9፣23-27፤       ሉቃ.14፥26-27)                                
 34.ታሃምኮ ላካል ኢየሱስ ሕዝበ ኢሲ ተምሃሮሊህ ደዔህ ታህ አክየ፣ ዮድ ካታዎ ጉራቲ ይኔምኮ ኢሲ ዸግሓ ያክሓዶዋይ፣ ኢሲ ማስቃል ያይካዖዋይ ዮድ ካታዎይ፡፡ 35.ኢሲ ሕይወት ያይዳኃኖ ጉራቲ ኡምቢህ ዋየለ፣ ዮከ ይወንጌሊህ ኢሲ ሒይወት ቲላሰህ ያኃየቲ ለ አይድኅነ ለ፡፡ 36.ሒያውቲ ዓለም ሀብተ ሙሉእድ ገህ ኢሲ ናብሰ ለ ዋጉል አይም ካአጥቀመ ለ? 37.ወይ ሒያውቲ ኢሲ ናብሲህ ኢዻህ  አይሚህ ሊሞ ያክፋሎ ዺዓ? 38.ታይ አስሑዋ ይቶከ ኃጢአተይና ኪን ማባኮህ ነፊል ዮከ ይቃላህ ሖላይሰታቲ ኡምቢህ፣ ሒያውቲ ባዺ ኢሲ አባህ ኪብረህ ቁዱሳን ማላይካሊህ  አሚቲህ   ካያህ ሖላይሲተለ።
ማዕራፋ 9
 ኢየሱስ ቢሲ ይምልውጠ
 (ማቴ.17፣1-13፤ሉቃ.9፣28-36)
   1.ካታየህ  ኢየሱስ ታህ አክየ፣ ሐቀህ ሲናክ አይክ አኒዮ፣ ታል ታነሚህ ፋናድ ጋሪጋሪ መዔፉጊህ ማንጊሥት ናባ ኃይላህ አምቲህ ያብሊኒም ፋናህ ራበ ዋይታም ታነ፡፡      
 2.ሊሓ ለለዕኮ ላካል ኢየሱስ ጴጥሮስከ ያዕቆብ፣ ያሃኒስ ዲቦህ የቢዸህ ናባ ኮማት  አሞል የውዔ፣ ተን ነፊል ካብሲ ይምልውጠ፡፡ 3.ካሳሪ ጋዳህ ዮይዶጎሔ፣ ባዾ ታሞል ኢንኪ ዓካልሰኒ፣ ታማህ ኢሰህ ዓዶሶ ዽዔዋም ኢዻህ ዓዶቲያ የከ፡፡ 4.ታማይ ጊዘ ኤልያስከ ሙሴ ዩምቡሉውኒህ ኢየሱስሊህ ዋንሲታህ ዩምቡሉዊን፡፡ 5.ጴጥሮስ ለ ኢየሱሱክ "መምሂሮ! ታል ማራናም ኖያህ መዔም ኪኒ፣ አማይጉል ኢንከቶ ኮያህ፣ ኢንከቶ ሙሴህ፣ ኢንከቶ ኤልያሳህ ያከ አዶሓ ዳስ ሢራሕኖይ" አክየ፡፡ 6.አዶሓ ተምሃራይ ጋዳህ ሐንካቢተኒህ ይኒኒጉል ጴጥሮስ ዋንሲታናምከ ሐባም አዽጊይ ማና ። 7.ዳሩርታ ተመተህ ተን አሊፍተ፣ ዳሩርታት አዳኮ "ከሕኒዮ ይባዺ ታይ ቲያ ኪኒ፣ ካያ ኦባ" ያ አንዻሕ የመተ፡፡ 8.አማይጉል ኡፍኩና የኒህ ቀሉሕ የንጉል፣ ተንሊህ ኢየሱስኮ በሒህ ኢንከቶ ማብሊኖን፡፡ 9.ኮማኮ ኦባህ ኢየሱስ ሒያውቲ ባዺ ራባኮ ኡጉታም ፋናህ ታይ ቱብሊን ጉዳይ ኢንከቶክ  ሚና" የህ  ተን ይኢዚዘ፡፡ 10.ካቃል ዮቢኒህ ጋራየን፣ ያከካህ ታይ ራባኮ ኡጉትናን ያናም አይም ማለት ኖዋ" አይክ ሲነሲነህ ዋንሲተን፡፡ 11.ኢሲን "ሙሴ ሕጊህ መምሂራን ባሶል ያማቶ ኤልያነቲ ኤልያስ ኪኒ አይሚህ ያና የኒህ ካኤሠረን፡፡

  12.ኡሱክ ታህ የህ ኤልደሄየ፣"ሪግጽ ኪኒ ኤልያስ ኢማ ዮኮመህ አሚተለ፣ ኡማኒም አስተከከለ ለ፣ ያኮይ ኢካህ ሒያውቲ ባዺ መከራ ጋራየ ለምከ ዻይቲመ ለ ያናም ቲምጺሒፈም አይናህ የህ ኪኒ? 13.አኑ ሲናክ አይክ አኒዮ ኤልያስ ዮኦኮመህ የመተ፣ ሒያው ለ ካዳዓባል ቲምጺሒፈም  ባሊህ ጉረኒም ሙሉኡድ አክ አበን፡፡"

ኢየሱስ ሩኩስ መንፈስ  ኤድ ይሕዲረ አውካ ኡሩሰ

 (ማቴ. 17፣14-21፤ሉቃ.9፣37-43)

     14.ኢየሱስከ አዶሓ ተምሃራይ ራዕተ ተምሃሮል ጋሔኒህ የመቲን ዋክተ ሂዝቢ ተን ባሮሩል የከሄልኒህ ዩብሊን፣ ሙሴ ሕጊህ መምሂራን ካ ተምሃሮሊህ አንከረከሪክ ዪኒን፡፡ 15.ሒያው ሙሉኡክ ኢየሱስ ዩብሊን ዋከተ አምጋራማህ ሓንካካቢተን ፣ ካኡላል የርዲኒህ ጋባ አካህ በተን፡፡ 16.ኢየሱስ ለ ኢሲ ተምሃሮክ ተንሊህ ታምከረከሪኒም አይሚህ ጉዳህ ኪኒ የህ ተን ኤሠረ፡፡ 

  17.ሂዝቢ ፋንኮ ኢንከቲ ታህ የህ ኤል ይምሊሰ፣ ኦ'መምሂሮ! ዋንሲሰ ዋ ሩኩስ መንፈሲህ ይምዽብዸ ይባዻ ኮያ ዻጋህ ባሄ ኢነ፡፡ 18.ኡጉቲናንጉል ካዒዳ፣ አፋኮ ዓፎ ዓፍ ኢሳክ ኢኮክ አርባዓ፣ ካናብሲ (ሰውነት) ከፋህ ባድና ባሊህ ያከ፣ ሩኩስ  መንፈስ አካህ ያያዖና ኩተምሃሮ ተን ኤሠረህ ኢነ፣ ያካህ ማዽዒኖን፡፡"  

 19.ኢየሱስ ለ ታህ አክየ፣ አቲን አምነዋታ ሒያዎ፣ አንዳ ፋናህ ሲንሊህ ማሮ ኪዮ? አንዳ ፋናህ ሲናህ አምዓጋሶ ኪዮ? ኢስክ አውካ ይኡላል ባሃየ፡፡"20.ኢሲን አውካ አካህ ባሄን፣ ሩኩስ መንፍስ ኢየሱስ ዩብለጉል አማይጉልካህ አውካ ዒደህ ፊሪግሪግ ኢሰ፣ አውኪ ለ ባዾል ራደህ አምቦኮኮልክ ዓፎ ዓፍሶ ኤዸዺሰ፡፡ 21.ኢየሱስ አውኪ አባክ ታይ ዱሪ ኤድ ኤዺሰምኮ ታህ አይዾለ ዋክተ ኪኒ ?  የህ  ኤሠረ።  

 ካአባ ለ ታህ አክየ፣ "ሕፃንኮ ኤዸዺስህ ኪኒ፡፡ 22.ያግዳፎ ጉረህ ማንጎ ዋክተ ጊራድከ ላየክ አዳድ ዒዳይ ዪነ፣ አማይጉል ዺዒተምኮ ያዓሳያ ኖህ ናኅሩር፣ ኒጎሮኒስ፡፡"             

23. ኢየሱስ ለ ዺዒተምኮ አይክታነ! ያሚነቲያህ ኡማን ጉዳይ አካህ ያከ አክየ፡፡ 24. አማይጉል  አውኪ አባ "ኢምነት አሚኒክ አኒዮ፣ ለ ኢምነትዋይቲ ዮህ  ታላዮክ  ይጉሮኒስ፣" የህ ደረ፡፡  

   25.ኢየሱስ ለ ሒያው አርድክ አምቲህ ዩብለ፣ ሩኩስ መንፈስክ አቱ ሩኩስ ዓባስ ደንቆሮከ መንፈሶ፣ አውካኮ ታውዖ ካያድ ለ ጋሕተህ ኤድ ሳይታምኮ ኩኢዚዘህ አነ፣ የህ ይግኒሔ ፡፡ 

    26.ሩኩስ መንፈስ ናባ ደሮህ ደረ፣ አውካ ዒደህ  ፊሪግሪግ ኢሰሚህ ላካል አክየውዔ፣ አውኪ ሊክዕ ራቦንታ ባሊህ የከጉል ማጎ ማሪ ራበም ይከሊን፡፡ 27.ኢየሱስ ለ አውካ ጋባህ ይብዸህ ኡጉሠ፣ አውኪ ሶለ፡፡ 28.ኢየሱስ ለ ዓረድ ሳየ ዋክተ ካተምሃሮ አይሚህ ታይ ሩኩስ መንፈስ ናኑ ናያዖ ዺዔ ዋይነም` የኒህ ዲቦድ ካኤሠረን ፡፡ 29.ኡሱክ ታጊድ መንፈስ ጻሎትከ፣ (ጾሙህ) የከህ ማ'ዺገይ አክሚህ ሚያውዔ" የህ ኤልደሄየ ።

ኢየሱስ ካማደለ ሔልዋይከ ራባ ማላሚ ዋክተ ዋንስተ

(ማቴ.17፣22-23፤ሉቃ.9፣43-45)

  30.ኢየሱስከ ካተምሃሮ ታይ ቦታ ኀበኒህ ገሊላ ደፍራኮ  የዴን፣ ኤድያነ ቦታ ኢንኪ ሒያውቲ ያዻጎ ኢየሱስ ማጉሪና፡፡ 31.አይሚህ ኢየሱስ ተምሃሮክ "ሒያውቲ ባዺ  ሒያው ጋባህ ቲላሰኒህ አምሐወ ለ፣ ኢሲን ለ አግዲፈሎን፣ ራበሚህ ላካል  ማዳሒ ለለዕ ኡጉተለ" አይክ የህ ተን አይምሂሪይ ዪነጉል ኪኒ፡፡ 32.ካተምሃሮድ ለ ታይ ጉዳይ ኤድ ማሳይና፣ ካኤሠሮና ለ ማይሲተን፡፡

ኡማንቲያኮ ናባቲ አይቲያ ኪኒ?

(ማቴ. 18፣1-5፤ሉቃ.9፣46-48)

  33.ኢየሱስከ ካተምሃሮ ቅፍረናሆሙል" የመቲን፣ ኢየሱስ ዓረድ ሳየሚህ ላካል ተምሃሮክ አራሐድ ታኒኒሃኒህ አካህ አምከረከሪክ ቲኒን ጉዳይ አይምቶ ኪይይ ዪነ? የህ ተን ኤሠረ። 

   34.ኢሲን ለ ቲባ የን፣ አይሚህ "አራሓል ያኒኒሃኒህ "ኡማንኖያኮ ናባቲ ኢያቶ ኪኒ?" የኒህ አምከረከሪይ ዪኒኒጉል ኪኒ፡፡ 35.ኡሱክ ዲፈየሚህ ላካል ላማምከ ታማን ደዔህ "ኤዸዾይታ ያኮ ጉራ አኪናን ሒያውቲ ኡማንቲህ ዳባል የከህ ኡማንቲያ ያስግልጊለቲያ ያኮ ኤልታነ አክየ፡፡ 36.ኢንኪ ሕፃን አውካ ባሄህ ተን ፋናል ሶሊሰ፣ ይሕቁፈህ ታህ አክየ፡፡  37.ታህ ኢጊዲን ሕፃናትኮ ኢንከቶ ይሚጋ ዓህ ጋራቲይ ዮያ ጋራ፣ ዮያ ጋራየቲ ኡምቢህ ዮያ ዲቦህ አከካህ ይፋረቲያለ ጋራ።                                  

ኢየሱስ ናምቀወመ ዋይታም ኡምቢህ ኖሊህ ኪኖን የ             

(ሉቃ.9፣49-50)

     38.ያሃኒስ ኢየሱሱክ መምሂሮ! ኢንኪ ሒያውቲ ኩሚገዓህ አጋኒኒቲ አየዒህ ኑብለ፣ ኖሊህ አከ ዋየጉል ደስነ አክየን። 39.ኢየሱስ ለ ታህ አክየ፣ ይሚጋዓህ ታምራት አባክ ያሞል ኡማም ዋንሲታቲ ሚያነጉል ሓባ፣ ማደሲና፡፡ 40.አይሚህ ኖያ አምቀወመ ዋቲ ኡምቢህ ኖሊህ ኪኒ፡፡ 41.ሐቀ ሲናክ አይክ አኒዮ፣ ክርስቶስም ኪቲንጉል ኢንኪ ብርፂቆ ላየኮ ኡካ ሲናህ ያኃየቲ፣ ኢሲ ሊሞ ማዋ፡፡

ኃጢአት ምክኒያት

(ማቴ.18፣6-9፤ሉቃ.17፣1-2)

   42.ዮያል ታሚነ ታይ ዒናዻነይቲትኮ ኢንከቶ ያስገገ ሒያውቶክ ዒሊስ ማዽሐን ዻ ፊላክ አክ ዩዹውኒህ ባሕራድ ዒዳናም አካህታይሰ፡፡ 43.አማይጉል ጋባ ኩተስገገምጉኮ ኢግሪዓይ ዒድ፣ ላማ ጋባሊህ ጋሃናማድ ራዳምኮ ጉንደ ተከህ  ሕይወቲል ሳይታም  ኮህ ያሰ፡፡ [44.ጋሃናም ሪምይቲ ኤድ ባደዋቲያ፣ ጊራ ለ ኤድ ባደዋይታ ስፍራ ኪኒ፡፡] 45. ኢቢ ኩየስገገየምኮ ኢግሪዓይ ዒድ፣ ላማ ኢባሊህ ጋሃናማድ ራዳምኮ ኃንከስ ያቲያ ተከህ ሒይወቲል ሳይታም ኮህ ያሰ፡፡[46.ጋሃናም ሪምይቲ ኤደባደዋ፣ ጊራ ለ ኤደባደዋይታ ቦታ ኪኒ፡፡] 47.ኢንቲ ኩተስገጉየምኮ  ኤየዓይ ዒድ፣ ላማ ኢንቲሊህ ጋሃናማድ ራዳምኮ ኢንኪ ኢንቲሊህ መዔፉጊህ ማንጊሥቲል ሳይታም ኮህ ያይሰ፡፡ 48.ጋሃናም ሪምይቲ ኤድባደዋ፣ ጊራ ለ ኤድባደዋይታ ሲፍራ ኪኒ፡፡

  49.ሒያው ሙሉኡድ ጊራህ ተምቀመመህ አጽሪየ ለ፡፡ 50.ሙልሑ መዔቲያ ኪኒ፣ ያኮይ ኢካህ  ሙልሑ ኢሲ ዻዓሞ ሐብተምኮ አይም ዻዓም  ተታስመዔ? ሲናድ ሙልሑ ዓዻሚ ሲናድ ያናዎይ፣ ሲነሲነህ ኤምሰመመዓይ ሳላማህ ማራ።

ማዕራፋ 10

ፍታሖና መዳም

(ማቴ.19፣1-13፤ሉቃ.16፣18)

   1.ኢየሱስ ታማርከኮ ኡጉተህ ይሁዳ ሀገርከ ዮርዳኖስ ታብሶል የደየ፣ ማንጎ ሒያው ለ ጋባዔኒህ ካኡላይ የከሄሊን፣ ኡሱክ ኢሲ ሊማድ ባሊህ ተን አይምሂሪይ ዪነ፡፡       

2.ውልውል ፈሪሳውያን ለ ካያድ ካብየን፣ ካ ያፋታኖና ጉረኒህ፣ ሒያውቲ ኢሲ ኑማ ያፍታሖ ሕገህ ያምፍቂደ?  የኒህ ካኤሠረን፡፡ 

3.ኢየሱስ ለ "ሙሴ ታይ ጉዳህ አይም ሲን ይኢዚዘ ?" አክየ፡፡

4.ኢሲን "ሙሴማ ቲምፍቲሔሚህ ማስኪር ወረቀት አካህ ቶምሔወህ ታምፋታሖ ይፍቂደ" አክ የን፡፡ 

5.ኢየሱስ ታህ የህ ኤልደሄየ፣ ሙሴ ታሃም አበም ሲን አፍዓዶህ ዲንዛዘ ዩብለጉል ኪኒ፡፡ 6.ያከካህ ፍጥረት ኤዸዾይታኮ ኤዸዺሰህ መዔፉጊ ላብቲያከ ሳይቲያ አበህ ይፍጠረ፡፡ 7.አማይጉል ሒያውቲ ኢናከ አባ ሐበህ ኢሲ ኑማሊህ ያምኄበበረ፡፡ 8.ላሚህ ኢንኪ አካል ያኪን፣ ታሃምኮ ላካል ላማይ ያኪኒም ራዕተህ ኢንኪ አካል  ያኪን ፡፡ 9.አማይጉል መዔፉጊ ቲታክ ሃየህ ዩዹወም ሒያው ባዽሰ ዋይቶይ፡፡" 

10.ዲክህ ጋኄንጉል ካተምሃሮ ታሃሚህ ዳዓባል ለ ኢየሱስ ካኤሠረን፡፡ 11.ኡሱክ ታህ የህ ኤልደሄየ፣ ኑማ ይፍቲኄህ አኪ ኑማ ኦርብሳቲይ ኢሲ ኑማህ አሞል ይዙሙወ ማለት ኪኒ፡፡ 12.ታማም ባሊህ ኢሲ ባዕላ ቲፍቲኄህ አከቶ ኦርቢሳ ኑማ ዘማዊት ተከህ ታነ ማለት ኪኒ፡፡

 ኢየሱስ ሕፃናት የበረከ

(ማቴ.19፤13-15፤ሉቃ.18፤15-17)

     13.ኢየሱስ ጋባ ሀሳስ ኤልኢሶ ሕፃናት ካኡላል ባሄን፣ ካተምሃሮ ሕፃናት ባህተ ሒያው ተን ይግሒን /ይጊሲጺን። ኢየሱስ ለ ታሃም ዩብለርከህ ይቁጡዔህ ተምሃሮክ ታህ አክየ፣ "መዔፉጊህ ማንጊሥቲ ታጊዲን ማራህ ኪናም ኢዻህ ሕፃናት ዩላል ያማቶናይ፣ ኃባ፣ ተን ማደሲና፡፡15.ሐቀህ ሲናክ አይክ አኒዮ፣ መዔፉጊህ ማንጊሥት ሕፃን ባሊህ የከህ ጋራየ ዋቲ ተከሚህ ኤድማሳ፡፡"16.ታማሚህ ላካል ሕፃናት ይኅቁፈህ ጋባ አሞል አክሃየህ ተን የበረከ፡፡    

ማል ካኃኒ ባሃ ጣጣ /ጸገም/

ማቴ.19፣16-30፡፡ሉቃ.18፣18-30፡፡)

   17.ኢየሱስ ታማርከኮ የውዔህ ጋባዔህ አራሕ ኤዸዺሰ፣ ታማይ ዋክተ ኢንኪ ሒያውቲ ካኡላል የርደህ የመተህ ካነፊል ይምብርክከህ ፣ መዔ መምሂሮ! ኡማንጉሊት ማንጊሥት ገዮ አይም አቦ ዮህ ኤዳ ? የህ ካኤሠረ፡፡ 18. ኢየሱስ ታህ የህ ኤል ኤለደሄየ፣ ኤሚህ መዔቲያ ዮካይክ ታነ? ኢንኪ ፉጎኮ በሒህ መዔቲይ ሚያነ፣ 19.ትኢዛዛት ታዽገ፣ ኢሲን ማግዳፊን፣ ማዛማዊን፣ ማጋርዕቲን፣ ዲራባህ ማምስካሪን፣ ማይታላሊን፣ አባከ ኢና ኢስክቢር ታም  ኪኖን፡፡ 20.ሒያውቲ "ኦ መምሂሮ! ታይ ቲኢዛዛት ኢማ ኢኒ ዒንዻነኮ ኤዸዺሰህ ዻዉዸህ አኒዮ" አክየ፡፡ 

21.ኢየሱስ ለ ካዩብለህ ካይክኅነ፣ "ኢንኪ ጉዳይ ጥራሕ ኮክራዔ፣ አዱዋይ ሊቶም ኡምቢህ ኢቢኃይ ማአል ዲካታታህ ኡሑይ፣ የከሄለ ሀብተ ዓራናል ገየልቶ፣ ታማሚህ ላካል አሞአይ፣ ዮድካታይ" አክየ፡፡ 22.ሒያውቲ ታማም ዮበ ዋክተ ካነፍ ኃዛናህ ዲቶየ ፣  ማንጎ ኒብረት ሊይ ዪነጉል አኅዚኒክ የደ፡፡

23.ኢየሱስ ኡፍኩና የህ ዩብለህ ኢሲ ተምሃሮክ፣ ሀብተ ለም  መዔፉጊህ ማንጊሥቲል ሳዎና አይዻ ጸገም ኪኒ!" አክየ፡፡ 

   24.ካተምሃሮ ካ ቃላህ ይምድንቂን፣ ኢየሱስ ለ ደሄህ ታህ አክየ! /"ኢሮ!"/ "ኦ ይዻይሎ!" ሀብታም መዔፉጊህ ማንጊሥቲል ሶዎ አይዻ ጸገም ኪኒ፣ 25.ሀብታም ፉጊ ማንጊሥቲል ሳምኮ አጋናል ጋሊ ኤብራት ኢንቲኮ ሳይህ ቲላዎ  ቂሊላ /ሲሲካ/፡፡" 

26.ካተምሃሮ ይምጊሪሚኒህ ኢዪ ቡሳ ታይ ዓይነቲህ ያድኃኖ ዺዓ ?" ኢስሲመን፡፡ 27.ኢየሱስ ለ ተናድ ቁሉሐ የህ "ሐቀ ኪኒ ታይ ጉዳይ ሒያዋህ ማዽዒማ፣ መዔፉጎህ ለ ዺዒማ፣ መዔፉጎህ ኡማኒም ዺዒምታ" አክየ፡፡ 28.ጴጥሮስ "ሀይከ ናኑ ኡማኒም  ሐብነህ ኩንኪቲለ" አክየ፡፡

9.ኢየሱስ ለ ታህ የህ ኤልይምሊሰ፣"ሐቀህ ሲናክ አይክ አኒዮ፣ ዮያከ ወንጌሊህ ዮዋ የህ ዲክ ያኮይ  ሳዖል ያኮይ ሳዖልቲት ታኮይ ኢና ታኮይ አባ ያኮይ  ዻይሎ ያኮናይ ሪስተ ያኮይ ኃባ ሒያውቲ ታይሰም ገያ፣ 30.ታይ ዳባን ኡካ ሲደቲህ ዓርዋ፣ ኢሲ ሳዖል፣ኢሲ  ሳዕልቲት፥ ኢኖን፣ አቦብ፣ ዻይሎ፣ ሪሰተ ቦል ዕጽፊያህ ጋራ፣ ያሚተ ዓለሚል ኡማንጉሊት ሕይወት ገያ፡፡ 31.ያኮይ ኢካህ ባሶድ ቲነምኮ ማንጎማሪ ሣራቱላ አከሎን፣ ሣራቱላ  ቲነም ባሶቱላ  አከሎን፡፡

   ኢየሱስ ካማደለ ሔልዋይከ ራባ ማዳሒ ዋክተ ዋንሲተ

       (ማቴ.20፣17-19፤ሉቃ.18፣31-34) 

     32.ኢየሩሳለም  ኡላል በያ አራሐል ያኒኒሃኒህ ኢየሱስ ባሶድ ባሶድ አክ አዲይ ዪነ፣ ካተምሃሮ ታይ ጉዳህ ይምግሪሚን፣ ሳራቱላኮ ካታይቲነም ለ  ማይሲተኒህ ዪኒን፣ ጋባዔህ ላማምከ ታማን ኢሰድ ካብ ኢሰህ ካማደለ ጉዳይ ታህ የህ አካህ ይግሊጸ፡፡33.ሀይከ ኢየሩሳለም  ናዳዎ ኪኖ፣ ሒያውቲ ባዻ ካህናት አሞይቲትከ  ሙሴ ሕጊህ መምሂራን ቲላሰኒህ አሓየሎን፣ ኢሲን ራቢ ፊርደህ ኤል አፍሪደ ሎን፣ አረማውያናህ ቲላሰኒህ አኃየሎን። 34.አረማውያን ለ ኤል አይለገጸሎን፣ ቱፍ ኤል ኢየሎን፣ ካሳባዔ ሎን፣ ካአግዲፈሎን፣ ያከካህ ማዳሒ ለለዕኮ  ላካል ራባኮ ኡገተ ለ፡፡"

  ያዕቆብከ ያሃኒስ ዻዒምቶ   

 (ማቴ.20፣20-28)

35.ዘብዴዎስ ዳይሎ ያዕቆብከ ዮሃኒስ ኢየሱሱል ካብ የኒህ "መምሂሮ! ኩዻዒምናም ኖህ ታፋጻሞ ጉራክ ናን" አክየን፡፡

36.ኡሱክ ለ "አይም ሲናህ አቦ ጉራክ ታኒን?" 37.ኢሲን" ኩማንጊሥቲህ ኪብረል ኢንከቶክ ኩምድጋል ኢንከቶክ ኩጉራል ዲፈኖ ኖህ ኢፍቂድ" አክየን፡፡ 38.ኢየሱስ ለ ዻዒምታናም ማታዽጊን፣ አኑ ኦዑበ መከራ ጹዋዕ ታዓቦና ዺዕታና? "አኑ አካህ አምጢሚቀ መከራ  ጥምቀት ታምጣማቆና ዺዕታና?" አክየ፡፡

39.ኢሲን ለ ዮ ዽዕና አክየን፡፡ ኢየሱስ ለ ዓዲህ አኑ ኦዑበ ጽዋዕ ታዓቦና ዺዕታን፣ አኑ ለ አምጥሚቀ ጥምቀት አምጥምቀ ሊቲን፡፡ 40.ያከካህ ይሚድጋልከ ይጉራል ዲፈያናም ያፍቂደቲ ዮያ ማኪ፣ ታሃም አካህ ታምኃወም አካህ ቶምሶኖዶወሚህ ጥራሕ ኪኒ፡፡ 41.ራዕተም ታሃም ዮብኒህ ያዕቆብከ ያሃኒሲል ይቁጡዒን፡፡ 42.ኢየሱስ ኡምቢህ ኢሱላል ደዔህ ታህ አክየ፣ "አረማውያን አሞይቲት ሂዝቢ ረዶን የኒህ /ኢሰመኒህ/ ደዕሚማናም ባሊህ ተን መራሕቲ ተን አሞል ሢልጣን ሎኑም ታዽጊን፡፡ 43.ሲን አዳድ ለ ታህ ያኮ መዳ፣ ሲን ፋንኮ ናባቲያ ያኮ ጉራቲ ሲና ያስጊልጊለቲያ ያኮ ኤዳ፡፡ 44.ታማም ባሊህ ሲን ፋንኮ አጋናል ናው ዮዋ ጉራቲ ኡማንቲያ ያስጊልጊለቲያ ያኮይ፡፡ 45.ሒያውቲ ባዺ ኡካ ያስጋልጋሎከ ኢሲ ሒይወት ማንጎ ማራህ በዳህ ያኃዎ የመተካህ ካ ያስጋልጋሎና ማማቲና፡፡

 ኢየሱስ ኢንቲ ማልከን ቤርጤሜዎሱህ ኢንቲ ኡሩሰ   

 (ማቴ.20፣29-34፤ሉቃ.18፣35-43፡፡)

  46.ታሃምኮ ላካል ኢያሪኮ ካታማል የመቲን፡፡ ኢየሱስ ተምሃሮከ ማንጎ ሂዝበሊህ ኢያሪኮ ካታማኮ አውዒይ ያነሃኒህ ጤሜዎስ ባዺ ኢንቲ ማሊ በርጤሜዎስ ሐቶ /ምጽዋት/  አካህ አቦና ዳዒማክ አራሕ ዳራታል ዲፈየህ ዪነ፡፡ 47.ታማርከኮ ቲላይ ያኒሃኒህ ናዝሬት ኢየሱስ ኪናም የዸገጉል"ዳዊት ባዻ ኢየሱሶ ያዓሳያ ዮህ ናኅሩር !"አይክ ደራናም ኤዸዺሰ፡፡ 

   48.ማንጎ ሒያው" ቲበይ!" የኒህ ካ ይግኒሒን፣ ኡሱክ ለ"ዳዊት ባዻ ያዓሳያ ይምሒር!” አይክ ኃይላህ ዋዕ የ።

 49.ኢየሱስ ሶለህ "ደዓ "የ፣ ኢሲን ለ ኢንቲ ማልክ "አይዱኩመይ ሃይ ኡጉት፣ ኢየሱስ ኩደዓይ ያነክ" አክየን።  50.ኡሱክ ሲምዓ ዒደህ ፊዺተህ ኢየሱስ ኡላል  የደየ። 51.ኢየሱስ ለ "አይምኮህ አቦ ጉራክታነ?" የህ ካኤሠረ። ዑዉር ለ "መምሂሮ ያዓሳያ አበሎ  ያብ" አክየ። 52.ኢየሱስ ለ አዱይ ሃይ ኩኢምነት ኩሩሰክ አክየ። ሒያውቲ ለ አማይጉልካህ ያብሎ  ዺዔ፣ አራሓል ለ ኢየሱስ ይኪቲለህ የድየ። 

ማዕራፋ 11

ኢየሱስ ናባ ኪብረህ ኢየሩሳለምል ሳየ                    

(ማቴ.21፤1-11፤ሉቃ.19፤28-40፤ዮሐ.12፤12-19፤)

1.ኢየሱስከ ተምሃሮ ኢየሩሳለምል ካብ የን ዋክተ በተ ፋጌከ ቢታኒያ አበኒህ ደብረዘይት ማደን፣ ታማርከኮ ኢየሱስ ተምሃሮኮ ላማይ ታህ የህ ተን ፋረ፡፡ 2.ሲን ነፊል ያነ መንደሪል ኡኩማይ አዱዋ፣ ታማል ኢንከቲ ገና አክ ድፈየ ዋየ ሔራ ዕሉይታ ቱመዹወህ ገልቲን፣ ኡንሑዋይክ ታህ ባሃ፡፡ 3.አኪናን ሒያውቲ አይሚህ ታህ አባክ ታኒን? ሲናክ የኒምኮ፣ ማዳሪ ጉረህ ኪኒ፣ ካዶ ሲናህ ዺየ ለ አከያ፡፡"

  4.ኢሲን ለ የደዪኒህ ዕሉይታ አራሕ ዳራታል ዓሪ ኢፈይል ቱምዹወህ ገየኒህ ይንሑዊን፡፡ 5.አማይጉል ታማል ሶልተህ ቲነ ሒያውኮ ጋሪ ዕሉይታ አይሚህ አንሑይክ ታኒን?" የኒህ ተን ኤሠረን፡፡

 6.ኢሲን ለ ኢየሱስ አክየም አክየን፣ ሒያው ለ ቲብ የኒህ ተን ሐበን ፡፡ 7.ተምሃሮ ሔራ ዕሉይታ ኢየሱስ ዻጋህ ባሄን፣ ሲኒ ሣራ ዕሉይታክ ዓዳክ አሞክ ሃየኒህ ኢየሱስ አክዲፈ፡፡  8.ማንጎ ሒያው ሲኒ ናፆል አሮሑል ሲድሳይ ዪኒን፣ ጋሪ ገራብኮ ኆድቲ ዻዻይ አግሪዒክ አሮኁል አኒስኒሲክ ዪኒን፡፡ 9.ነፍኮ ቶኮመምከ ሳራቱላኮ ካታይታም  ኡምቢህ "ሆሳዕና"! ማዳሪ ሚጋዓህ ያምተቲ የምበረከ ቲያ ኪኒ፡፡ 10.ያሚተ ናባ ዳዊት ማንጊሥት የምበረከ ቲያ ኪኒ፣ ሆሳዕና በአርያም!" አይክ ዋዕ አይ ዪኒን፡፡ 11.ኢየሱስ ለ ኢየሩሳለም ማደ ዋክተ በተ መቅደሲድ ሳየ፣ ካባሮሩል ያነ ጉዳይ ኡምቢህ ዩብለ፣ ዲተ ሳይተህ ቲነጉል ላማምከ ታማንሊህ ኢየሩሳለምኮ የውዔህ ቢታኒያ የደ፡፡

 ኢየሱስ አባረ ባላሶ ሐዻ 

        (ማቴ.2፣18-19፤)

     12.ኢብዻሒነ ቢታኒያኮ ጋሐህ ኢየሱስ ሉወ፡፡ 13.አንዻዽ ባላሶ ሐዻ ዸ ኢርከኮ ዩብለህ ምናልባት ፊረ ኤድገይምተምኮ ያናማህ ተያድ የደየ፣ ያከካህ ተያድ ካብ የ ዋክተ ባላሲ ፊረ ባሃ  አልሲት ኪይይ ማናጉል፣ ዻዻይኮ በሒህ ኢንኪም ኤድማገዪና፡፡14.አማይጉል ኢየሱስ ባላሶ ሐዻክ ካምቦኮ ሳራህ ኢንኪ ፊረ ኮክ በትመዋይቶይ" አክየ፡፡ ታሃም ዋንሲታህ ተምሃሮ ቶበ፡፡

ኢየሱስ ቤተ መቅደስድ ሳይተም የየዔ

(ማቴ.21፣12-17፤ሉቃ.19፣45-48፤ዮሐ.2፣13-22)

    15.ኢየሩሰለም ማደን ጊዘ ኢየሱስ በተ መቅደሲድ ሳየህ አዳድ ታብሔምከ ዻምታ ሒያው የየዔ፣ ማል ታይሲሪፈሚክ ጣውላ ዱጉጉለ ታብኄሚክ መንበር አክ ይፊኪነ፡፡ 16.ኢኪናን ሒያወቲ  ኢንኪ ኑዋቲ ዩይኩዔህ በተ መቅደስ ኡላኮ አዳኮ ቲላዎ አካህ ማይፋቃዲና፡፡ 17.ታህ የህ ተን ይሚሂረ፣ ይድክክ ኡማን ሂዝቢ ጻሎት ዓረ አክያን" የህ ማም'ጻሓፊናሆ? አቲን ለ ባዸዻ ቦሎ አብተን፡፡" 

  18.ካህናት አሞይቲትከ ሙሴ ሕጊህ መምሂራን ታሃም ዋንሲታህ ዮቢን፣ ሂዝቢ ለ ሙሉኡክ ካ ሚሂሮህ አምድኒቂክ ይኒኒጉል ማይሲተን፣ አማይጉል አይናህ ኢሰኒህ አካህ ያይለይኒሚህ አራሕ አክ ዋጊያይ ዪኒን፡፡ 19.ዲተ ሳይተጉል ኢየሱስከ ተምሃሮ ካታማኮ የውዒን ፡፡

        ባላሶ ሓዻህ ከፍናን

         (ማቴ. 21፤20-22)

20.ኢብዳሒነ አራሕኮ ቲላህ ባላሶ ሪምድኮ ካፍተህ ዩብሊን፡፡ 21.ጴጥሮሱህ ጉዳይ ቲዛ  አካህ የህ መምሂሮ፣ ሀይክ አባርተ ሓዻ ካፍተህ ታነ" አክየ፡፡ 

     22.ኢየሱስ ለ ታህ አክ የዽሔ፣ ፉጎ ኢምና፡፡ 23.ሐቀህ ሲናክ አይክ አኒዮ፣ አኪናን ሒያውቲ ኢሲ አፍዓዶኮ አምጠረጠረካህ ጉራ ጉዳይ አካህ ያምፋጻሞ የመነህ ታይ ኮማክ ታርከኮ ኡጉታይ ባሕራድ ራድ  አክ የምኮ አካህ ያከ፡፡ 24.አማይጉል ጻሎቱህ አኪናን ጉዳይ ዻዕምተኒምኮ ሲናህ ያካም ኢሚና፣ ዻዒምተኒም ኡምቢህ ሲናህ ያሐየ፡፡ 25.ዓራናል ያነ ሲናባ ሲን ኃጢአት ሲናል ሐቦ አቲን ጻሎቱህ ካዻዕምታን ዋክተ ሒያው አሞል ቲብዺን ቂም ሓባ። [26.ያካካህ አቲን አኪ ማሪህ በደሊህ ቢሕላ ኢየዋይተኒምኮ ዓራናል ያነ ሲን አባ ለ ሲን ኃጢአታህ  ሕድጎት ማባ፡፡"]          

ኢየሱስ አሚህ ሥልጣናህ ሥራሐማህ ካብተ ኤሰሮ

ማቴ.21፤23-27፤ሉቃ.20፤1-8)

  27.ጋባዔኒህ ኢየሩሳለም የመቲን፣ ኢየሱስ በተ መቅደሲድ አምዘወወሪይ ያነሃኒህ ካህናት አሞባዒል፣ ሙሴ ሕጊህ መምሂራንከ ሲማጊለታት ካኡላል የመቲኒህ፣ 28."ታይ ነገራት አብታም አይሚህ ሥልጣናህ ኪቶ? ለል ታይ ጉዳይ አብቶ ሥልጣን ኮህ ዮሖወቲ አቲያ ኪኒ? የኒህ  ካ ኤሠረን፡፡ 

  29.ኢየሱስ ለ ታህ አክየ፣ አኑ ለ ኢንኪ ኤሠሮ ሲን ኤሠሮ፣ አቲን  መልስ ዮህ ቶሖይኒምኮ "አኑ ለ ታይ ጉዳይ አይሚህ ሥልጣናህ አባም ሲናክ ኢየሊዮ፡፡ 30.ያሃኒስ ጥምቀት ፉጎኮ ኪይይ ዪነ  ሒያውኮ? ኢስክ ዮል ደሄአየ" አክየ፡፡

31.ኢሲን ለ አማይጉል አይም ኖዋ?" ያናማህ ሲነሲነህ የመከከሪን፣ "ፉጎኮ ኪኒ ናጉል አይሚህ አምነዋይታናም?" ኖክ  ኢየለ፡፡ 32.ሒያውኮ ኪኒ ናጉል?  ታሃም ነምኮ  ሕዝቢ ሙሉኡክ ያሃኒስ ዓዲህ  ነቢይ ኪኒ "አይኒኒጉል ማይሲተን፡፡ 33.አማይጉል "ናኑ ማናዺገ የኒህ ኤልይምልሲን።" ኢየሱስ አማይጉል "አኑ ለ አይሚህ ሥልጣናህ ታይ ጉዳአት አባም ሲናክ ማ" አክየ፡፡

ማዕራፋ 12

ወይኒ ታክለ ታሕሩሰ ጋባሪህ ሚሳለ

(ማቴ.21፣33-46፤ሉቃ.20፣9-19)     


1.ካታየህ ኢየሱስ ታይ ሚሳለህ ታህ የህ ዋንሲቶ ኤዸዺሰ፥ ኢንኪ ሒያውቲ ወይኒ ታክለ  ይትከለህ፣ ዋሶን አክ የከየህ፣ ወይኒ ኤድያምጹሙቀ  ዱኮ ፎተህ ሢራሔ፣ ወይኒ ዻዉዾህ ያስጋልጋሎ ናባ ማንዳቅህ ማካባቢያ ሢራሔ፣ ታሃሚህ ላካል ታክሊ  ቦታ ጋባራህ የይከረየህ ዸዽ ባዾ የደ፡፡ 2.ፊረ ማዳ ዋክተ ወይኒኮ ፊረ አካህ ባሆ ኢሲ ጊልዋይቶ  ጋባራድ ፋረ፡፡ 3.ጋባር ለ ጊለውይቶ ይብዽኒህ ሳባዔኒሚህ ላካል ፎያ ኪን ጋባሊህ ካ ዽዽየን፡፡ 4.ጋባዔህ ኒብረት ዋና አኪ ጊለዋይቶ  ፋረ፣ ጋባር ታይቲያ ለ ዻይቲህ ቦትዒሰኒህ የይወረዲኒህ ዺዽየን፡፡ 5.ጋባዔህ አከቶ ፋረጉል ይግዲፊን፣ ታማም ባሊህ ማንጎም ፋረጉል ውልውልም ሳባዔን፣ ጋሮ ይግዲፊን፡፡ 6.ካዶ አባናማህ  ራዕተም ኪኅን ኢሲ ባዻ ፋራናም ጥራሕ ኪይይ ዪነ፣ አማይጉል "ይባዻ ዓሲቦና ያኪን ያን ሐሳባህ  ባክቶል ኢንኪ ኢሲ ባዻ ፋረ፡፡ 7.ያከካህ ጋባር ሲነሲነህ ታይቲ ካወራሲ ኪኒ፣ አማ ናግዳፎይ፣ ሪስቲ ለ ኖያህ አከለ ኢስሲመን፡፡ 8.አማይጉል ካባዻ ይብዽኒህ ይግዲፊን፣ ወይኒ ታክለኮ የየዕኒህ ኢሮል ዒደን፡፡

      9.አማይጉል ወይኒ ታክሊህ ባዕሊ /ማዳሪ/ አይም አባ! ኒብረት ዋና ኢሰህ ያሚተ፣ ጋባር ያግዲፈ ወይኒ ታክለ አኪ ማራህ ያኃየ፣ 10.ታህ ያ ጽሑፍ ማይናብቲን? "ነደቅቲ ዻይተ ዻይ ዒንደፍቲት  አሞ ዻ የከ፡፡ 

   11.ታሃም መዔፉጊህ ሢራሕ ኪኒ፣ ኒንቲቲህ ለ ዲንቀ ኪኒ፡፡" 12.አይሁድ አሞባዒል  ኢየሱስ ዋንሲተ ምሳለ ተና ታብለም ኪናም ዩብሊንጉል ያባዾና ጉረኒህ ዪኒን፣ ያካካህ ሂዝበ ማይሲተኒህ ሓበኒህ የደይ፡፡

ግብረ ያክፊሊኒሚህ ዳዓባል ካብተ ኤሠሮ

 (ማቴ.22፣15-22፣ሉቃስ 20፣20-26፡)

 13. ፈሪሳውያንከ ሄሮድስ ወገንኮ ተከ ውልውል ሒያው አየሱስ ካዋኒህ ያጽማዶና ካያድ ፋሪመን፡፡ 14.ካብ የኒህ ታህ አክየን "መምሂሮ! አቱ ሐቂይና ኪቶም ናዽገ፣ ሒያው ማይሲህ ዮክዮና ኪኒ ያናማህ አብታ ጉዳይ ማልቶ፣ መዔፉጊህ አራሕ ሐቀህ ታይምሂረ፣ ኢስኪ ሮማ ቄሳራህ ግብረ ያክፍሊኒም ቲምፊቂደ ማምፋቃዲና? ናጋባሮ ለል አግብረ ዋይኖ?"

    15.ኢየሱስ ለ ተን ተንኮል የደገህ "አይሚህ ይታጽማዶና ጎራክ ታኒን? ኢስኪ ማል  ባሃይኪ ዪስቡሉዋየ" አክየ፡፡ 

    16.ኢሲን ለ ማል አካህ ባሄን፣ ኡሱክ ለ ታይ ማሊህ አሞል ያነ ቢሶከ ይምጺሒፈህ ያነ ሚጋዕ ኢይቲያ ኪኒ?" የህ ተነሠረ፡፡ 

 ኢሲን "ቄሣርቲያ ኪኒ" አክየን፡፡ 17.ኢየሱስ ለ "አማይጉል ቄሣሪም ቄሣራህ ፉጊም ፉጎህ ኡኁዋ" አይክ የህ ኤልደሄየ፡፡ ኢሲን ካመልሲህ ይምድኒቂን፡፡

          ራብተሚህ ኡግታቶህ ዳዓባል

              (ማቴ.22፣23-33፤ሉቃ.20፣27-40) 

18."ራቢ ኡግታቶ ማታነ"ታዽሔ ሰዱቃውያን ኢየሱስ ዻጋህ የመቲኒህ፣ 19."መምሂሮ! ሙሴ ኢንኪ ሕገ ይጽሒፈህ ኖህ ዮኆወ ፣ ታሃም ኢንኪ ሒያውቲ ዻላይ ዻለካህ ኢሲ ኑማኮ ራባህ ባዽሲ ማጉል ካሳዓል ካኑማ ኦርቢሶዋይ ራቦንታህ  ዻላይ አካህ ያይታካ ኦይ ያናም ኪኒ፡፡ 20.አማይጉል ማልሒና ሳዓል ዪኒን፣ ኡማንቲህ ማናቦይቲ ኑማ ኦርቢሰህ ባዻ ዻለካህ ራበ፡፡ 21.ማላም ሳዓል ታማይ ኑማ ኦርቢሰህ ባዻ ዻለካህ ራበማዳሒ ለል ታማም ባሊህ የከ ፡፡ 22.ታይ ዓይነቲህ ማልሒኒክ ኦርቢሰኒህ ዳራ አይትኪኤካህ ራበን፣ ኡማንቲህ ላካል ለ ኑማ ራብተ፡፡ 23.ማልሒና ሳዓል ተራ ተራህ ኦርቢሰኒህ ያኒጉል ራቦንቲት ኡጉታ ዋክተ አይቲህ ኑማ አከለ ? 24. ኢየሱስ ለ ታህ የህ ኤልደሄየ፡፡ አቲን ታህ ተኒህ ታምገገይኒም ቅዱሳት ማጻሒፍከ መዔፉጊህ ኃይላ አዽገ ዋይታን ኢርከህ ማክቲንሆ? 25.ራቦንቲት ኡጉታንጉል ዓራናል ታነ መላአክት ባሊህ ያኪን ኢካ ሞርቢሳን ሞርቢሲሳን፡፡ 26.ራባኮ ኡጉትናኒህ ዳዓባል የከምኮ ለ መዔፉጊ ሙሴክ ቆጥቃጥቲ ጊራህ አዳድ አይም የህ ዋንሲተም  ሙሴ ማጽሐፍኮ ማይናባቢኒቲኒ ? ታሃም "አኑ አብራሃም አምላክ፣ ይስሐቅ አምላክ፣ ያዕቆብ አምላክ ፣ ኪዮ፡፡" 27.አማይጉል መዔፉጊ ታነሚህ አምላክ ኪኒካህ ራቦንቲቲ አምላክ ማኪ፣ አቲን ለ ጋዳህ አምገገይክ ታኒን፡፡

          ኡማኒምኮ ናባ ቲኢዛዝ 

        (ማቴ.22፣34-40፤ሉቃ.10፣25-28፡፡)

     28.ሙሴ ሕጊህ መምሂራንኮ ኢንከቲ ተን ክርክር አባይ ዪነ፣ ኢየሱስ መዔ ዒለህ ኤልደሄም ሙሴ ሕጊህ መምሂር ይስትውዒለ፣ ኢየሱሱድ ካባየህ ኡማናምኮ ናባ ቲኢዛዝ አይትያ ኪኒ?  የህ ካኤሠረ፡፡

   29.ኢየሱስ ለ ታህ የህ መልስ አካህ ዮሖወ፣ ኡማናምኮ ናባ ቲኢዛዝ ኤስራኤሎ! ኦ'ባይ መዔፉጊ ኒአምላክ ኢንኪ አምላክ ኪኒ ፡፡ 30. አቱ ለ ኢሲ ፉጎ ኪን አምላክ ፍጹም ኪን አፍዓዶህ፣ ፍጹም ኪን ናብሰህ፣ ፍጹም ኪን ኢሲ ሓሳበህ፣ ፍጹም ኪን ኢሲ ኃይላህ ኢክሒን` ያቲያ ኪኒ፡፡ 31.ታይ ቲያህ ኢጊድ ማላሚ ቲኢዛዝ ሒያው ኡምቢህ ኢሲ ዸግሐ ባሊህ ኢክሒን ያቲያ ኪኪ፡፡ ታይ ላማ ቲኢዛዝኮ ያይሰ አኪ ቲኢዛዝ ሚያነ፡፡ 

32.ሕጊ መምሂር ኢየሱሱክ ታህ አክየ "መምሂሮ! መዔፉጊ ኢንከቶ ኪኒ፣ ካኮ በሒህ አኪ አምላክ ሚያነ ተህ ዋንሲተም ሊኪዕ ኪኒ። 33.አማይጉል ሒያው ሙሉእ ሲኒ አፍዓዶህ፣ [ሙሉእ ሲኒ ናፍስህ፣] ሙሉእ ሲኒ ሓሳባህ፣ ሙሉእ ሲኒ ኃይላህ ፉጎ ያክኅኒኒም ኤዳ፣ ታማም ባሊህ ሒያው ኡምቢህ ሲኒ ዸግሐ ባሊህ ያክኃኖና ኤዳ፣ ሐራራ መስዋዕቲከ አኪ መሥዋዕቲ መዔፉጎህ ካብ ኢሳኖምኮ ታይ ላማ ቲኢዛዝ ዻዉዻናም አክታይሰ፡፡" 

  34.ኢየሱስ ሕጊ መምሂር  ቢልሓታህ ይስትውዒለህ ደሄም ዩብለህ "ኡቱ መዔፉጊህ ማንጊሥቲኮ የገዔዸቲያ /ሚሪሕ የቲያ/ ማኪቶ አክየ፡፡"ታሃምኮ ላካል ኢየሱሱል ኤሠሮ ካብ ኢሶ ይድፊረቲ ኢንከቲ ሚያነ፡፡

     ኢየሱስ ካብ ኢሰ ኤሠሮ

       (ማቴ.22፣41-46፤ሉቃ.20፣41-46፡፡)

    35.ኢየሱስ በተ መቅደስ ዓረድ አይሚሂሪህ ታህ የህ ኤሠረ፣ "ሙሴ ሕጊህ መምሂራን  'መሲሕ ዳዊት ባዻ ኪኒ' አይሚህ ያና! 36.ዳዊት ኢሲ ዸግሓህ መንፈሲህ ይምሪኄህ 'ፉጎ ይማዳረክ (መሲሕክ)፣ ናዓብቶሊት ኩሥልጣኒህ ዳባል ኮህ ዲፈሳም ፋናህ ይምድጋል ዲፈይ"አክየ፡፡ 37.ዳዊት ኢሲ ዸግሓህ`" ማዳራ የህ ካደዔም ሣራህ ክርስቶስ ዳዊቲህ አይናህ የህ ባዻ ያከ? "ማንጎ ሒያው ኒያታህ ካአቢይ ዪኒን፡፡

 ኢየሱስ ሙሴ ሕጊህ መምሂራንኮ ሰሊታ አክየ

  (ማቴ.23፣1-36፤ሉቃ.20፣45-47፡፡)

    38.ኢየሱስ አይምሂሪይ ያነሃኒህ ታህ የ፥ "ዸዽ ሳራ ሀይሲተኒህ ቶከታህ ወዘንዘን አይክ ዓዳጋል ኪብረ ለ ሳላምታ ጋራዎና ጉርታ ሙሴ ሕጊህ መምሂራንኮ ሰሊታ፡፡ 39. ሙክራባድ ኪብረ ለ መንበር፣ ዔድመል ኪብረ ለ ቦታ ገዮና ያሞኮሚን፡፡ 40.ያምባላዎና ካብ ኢሳን ዸዽ ጻሎት አይመከነዪክ ማ'ሚንቲ ዓረ ያብዝቢዚን፣ አማይጉል ተና ጊዲድ ፊርዲ ተንማደ ለ፡፡            

 ማሚኖ  ሕንዳ /መተሖዎ/

(ሉቃ.21፣1-4)

    41.ኢየሱሰ ምጹዋት ኤልጋራያን ሣጹኑክ ነፊል ዲፈየሄ ያነሃኒህ ሒያው ሣጹን አዳድ ማል ኤድሳዪሳህ አብል ዪነ፣ ሀብታማት ማንጎ ማል ኤድሳዪሳይ ዪኒን፡፡ 42. ኢንኪ ዲካ ኪን ማሚኖ ለ ተመተህ ላማ ሣንቲም ያከ ነሐስ ማል ቶኆወ፡፡ 43.ኢየሱስ ኢሲ ሐዋሪያት ደዔህ ታህ አክየ፣"ሐቀ ሲናክ አይክ አኒዮ፣ ሣጹኑድ ማል ሃይተ ሒያውኮ ኡማኒምኮ ተሰሰህ ቶኆወቲያ ታይ ዲካ ማሚኖ ኪኒ፡፡ 44.አይሚህ  አኪማሪ ኡምቢህ ዮኆዪኒም ሎን ሀብተኮ ራዔና /ራዕተም/ ኪኒ፣ ኢሲ ለ ዲካ ኪህ ኢንኪም አክ ራዕሠካህ ሊይቲነም ሙሉኡድ ቶኆወ።

ማዕራፋ 13

ኢየሱስ በተ መቅደስ ዓሪህ ራደለም ትንቢቲህ ዋነሲተ

 (ማቴ.24፣1-2፡፡ሉቃ.21፣5-6፡፡

    1.ኢየሱስ በተ መቅደስ ዓረኮ አውዒይ ያነሃኒህ ካተምሃሮኮ ቲይ "መምሂሮ! ኡቡል ታይ ዻይትከ ታይ ዲካ አይዻ ዓዻ መዔ?" አክየ ። 2.ኢየሱስ ለ ታህ የህ ኤልደሄ፣"ታይ ናባ ዲካ አብልክ ታኒኒ? ታይ ዻይት ሙሉኡክ ራደለ፣ ዻይ ዻይ አሞክ ይምጹቁለህ /ይምደረረበህ/ ራዔማለ፡፡"

ማዳሪ ያምተሚህ ባሶል ስደትከ ሔልዋይ አከለ            

 (ማቴ.24፤3-14፤ሉቃ.21፤7-19)

     3.ኢየሱስ መቅደስ ዓረክ ነፍ ነፊል ደብረ ዘይቲ ኮማክ አሞክ ያነሃኒህ፣ ጴጥሮስ፣ ያሃኒስከ እንድሪያስ ዲቦህ ካያድ ካብየን፣ 4."ታይ ጉዳይ ያከም አንዳ ኪኒ? ታሃም ለ ኡምቢህ ታኮ ኪናም  ካብተም አካህ ናዺገ  ሚልኪት አይምቶ ኪኒ?  ኢስክ ኖከየ" የኒህ ካኤሠረን፡፡ 5.ኢየሱስ ለ ታህ የህ ኤልደሄየ፣ "ኢንከቲ ሲን ያሰገገየክ ሰሊታ። 6.ማንጎ ማሪ አኑ ክረስቶስ ኪዮ አይክ ይሚጋዓህ አምተሎን፣ ማንጎ ሒያው አስገገሎን፡፡ 7.ሲናህ ዻየ ቱማል ኩናት ዋረ ታቢንጉል ማሓንካቢቲና፣ ታሃም ኡምቢህ ታኮ ጊደ ኪኒ፣ ያኮይ ኢካህ ባኪቶ ገና ኪኒ። 8.ሂዝቢ ሂዝቢ አሞል፣ ማንጊሥት ማንጊሥቲ አሞል፣ ጦሩህ ኡጉተ ለ፣ ኢሲሲ ቦታል  ባዾል ናውፀከ ራኃብ  አከለ፣ ታሃም ኡምቢህ ኡላሎ ጻዕረድ ያነ ጺንቂህ ኤዸዾይታ ኪኒ፡፡

   9. አቲን ሲኒ ዸግሓህ ሰሊታ፣ አይሚህ ሒያው ፍርደህ ቲላሰኒህ ሲን አኃየሎን፣ ኢሲሲ ሙክራባል ሲን ሳባዔሎን፣ ማስኪር ዮህ ታኮና ይምክኒያታል ረዶንከ ነገሥታት ነፊል ፊርደህ ሶለ ሊቲን፡፡ 10.ታሃም ኡምቢህ ታከሚህ ባሶል ለ በሠራታ ቃል /ወንጌል ሚሂሮ/ ዓለም ሂዝበ ሙሉኡድ ማዶ ኤዳ፡፡ 11.ሒያው ቲብዸህ ፊርደህ ካብ ሲን ኢሳንጉል አይም ዋንሲተሊኖ?  ያናማህ ቶኮሚኒህ ማምጻናቂና፣ ታማይ ሳዓታህ ሲናህ ዮምሖወ ቃላህ ዋንሲታ፣  አይሚህ ዋንሲታቲ መንፈስ ቅዱስ ኪኒ ኢካህ ሲና ማኪ፡፡ 12.ሳዓል ኢሲ ሳዓላል፣ አባ ለ ባዻ ራባህ ቲላሰህ አሓየ ለ፣ ዻይሎ ሲኒ ወለዲክ አሞል ናዓቦህ ኡጉተሎን፣ አግዲፈሎን፡፡ 13.ይምክኒያታል  ኡማን ሒያዋህ ቲምኒዒበም አከልቲን፣ አይከ ባክቶ ፋናህ  ቲዕጊሥቲ አብተቲይ  ለ አድኅነ  ለ ፡፡ 

  ኢየሩሳለም አሞል ማደለ ታይ ታይሲቂቀ መከራ   

       (ማቴ.24፣15-28፤ሉቃ.21፣20-24፡፡)                 

  14.ለል [ነቢይ ዳንኤልህ ዋንሲተም] ባሊህ" ኤድሱጎና ኤደዋይታ ቦታል ያይርክሰ ያይኒዊረ ናውረ አብለሊቲን፣  ታሃም ለ ያይንቢበቲ ያስታውዓሎይ፣ ታማይ ዋክተ ይሁዳ ባዾል ታነም ኢምቦብ ቱላል ኩዶናይ፡፡ 15.ዓሪ ናሕሳክ ያነቲ ዓረድ ሳየህ ዲኮ ኢንኪ ጉዳይ  በዮ የህ ጊዜ አይለየ ዋዎይ፡፡ 16.ማሕራስ ቦታል ያነቲ ኢሲ ሣራ በዮ የህ ሳራቱላል ጋሔ ዋዎይ፡፡ 17.ታማይ ዋክተ ሶንዪትከ ዾይሳ ኡሎል ሲነህ ኢየዋዎናይ፡፡18.ታሃም ሙሉኡክ ካርማ ዋክተ ታከምኮ ጻሎት አባ፡፡ 19.ታማይ አልሲት ዓለም ይምፍጢረምኮ አይከ ካዶ ፋናህ ቱምቡሉወህ አምዽገዋይታ መከራከ ጽንቂ አከለ፣ ታሃምኮ ሣራህ ታህ ኢጊዲን መከራከ  ጽንቂ ኢንኪ ማሕ አምተ ማለ፡፡ 20.መዔፉጊ ታማይ ለለዓት አስዉዹዸ ዋዶ ኢንከቲ ያድኃኖ ዺዔ ማዻዺና ፣ ያከካህ ዶሪምምተ ሒያው ዮዋ ታማይ ለለዕ አዉዹዸ ለ፡፡ 21.አማይጉል አኪናንቲያ የከሚህ "ክርስቶስ ሀይከ ታል ያነ" ለ "ሆይከ ቶል ያነ" ያንጉል ማማኒና፡፡ 22.አይሚህ ማንጎ ዲራበቲ መሲሐከ ዲራብቲ ነቢያት አመተሎን፣ ኢሲን ዺዔኒምኮ ዶሪምም ተም ኡካ ያሰጋጋዎና ታምራትከ ያይጊሪመ  ጉዳይ አበሎን፡፡ 23.ኡማን ጉዳይ ኦኮመህ  ሲናከህ  አነጉል አማይጉል ሰሊታ ፡፡

       ክርስቶስ ማላሚ ሙሙዉት 

       (ማቴ.24፣29-31፤ሉቃ.21፣25-28)

   24."ታማይ ዋክተ ታይ ኡማን  መከራኮ ላካል አይሮይታ ዲቶወ ለ፣ አልሳ ኢሲፎ አይቡሉወ ማለ፡፡ 25.ሑቱክ ዓራንኮ ራደለ፣ ዓራን ኢሲ ኃይላኮ አምሄወከ ለ፡፡ 26.ታማሚህ ላካል ሒያውቲ ባዺ ናባ ኃይላከ ኪብረህ ዳሩርኮ አምቲህ አምቡሉወ ለ፡፡ 27.ማላይካ ፋረ ለ፣ ኢሲን አፋራ ወገንል የደዪኒህ ባዾ ዳራትኮ አይከ ዓራንቲ ዳራታል ገይምታ ካያህ ዶሪምምተ ሒያው አስከሄለሎን፡፡

         ዋክቲ ማደም ታይቡሉወ ባላሶ ሐዻ  

          (ማቴ.24፣32-35፤ሉቃ.21፣29-33)

     28.ባላሶ ሐዻህ ሚሳለህ ሚሂሮ ሲናህ ታኮይ፣ተ ሐኮክ  አጥጢዒህከ  ዻዻይ አንዻዾዋህ ታማይ ዋክተ ሱጉመ ካብየም ታዽጊን፡፡ 29.አማምባሊህ አቲን ታሃም ኡምቢህ አኪህ ታብሊንጉል ሒያውቲ ባዺ ያምተሚህ ዋክቲ ካብ የምከ ኢፈይል ሶለህ ያነም ኢዽጋ፡፡ 30.ሐቀህ ሲናክ አክ አነ፣ ታይ ማባኮ ቲላይተህ ባሶል ታሃም ሙሉኡድ አምፍጺመ ለ፡፡ 31.ዓራንከ ባዾ ቲላየ ለ፣ ይቃል ለ ኡማንጉሉህ ሲከ የህ  ማረ ለ፡፡"                                        

       ባክቶ ለለዕከ ሳዓት ቲይ ሚያዽገ 

(ማቴ.24፣36-44)

     32.ያከካህ ታይ ለለዕከ ታይ ሳዓት አባኮ በሒህ ያድጊሄቲ ኢንከቲ ሚያን፡፡ ዓራናል ታነ ማላኪያ የኪኒሚህ ሚያዽጊን፣ ባዺ ለ ሚያዽገ፡፡ 33.ዋካቲ አንዳ ኪናም ማታዺጊንጉል ሰሊታ፣ ኢትጊሃ ፡፡ 34.ታሃም ለ ኢሲ ዲክ ሓበህ ዸዽ ባዾ የደየ ሒያውቶህ ኢጊዳ፣ ኡሱከ ለ ኢንኪኢንኪ አጋልጋሊህ ተንተን ሢራሒህ ኃላፊነቲህ አሞል ይምዲበህ፣ ዋርዲያ ቲግሃታህ ዻዉዾ ይኢዚዘ፡፡ 35.አማይጉል ዓሪባዕሊ ያሚተ  ዋክተ ማታዽጊንጉል ሰሊታ፣ ምናልባት ዓሪባዕሊ ካሶ ያኮይ ባርቲዓዻ ያኮይ ዶርሆይቲ ወዶል ያኮይ ሑገ ማሓል ያማቶ ያከ፡፡ 36.ዲንገቲህ የመተህ ዺንተኒህ ሱግታናክ ኢንቂሐ፡፡ 37.ሲናክ ኤዽሔም ባሊህ አኪ ማራክ ለ ኡምቢክ ኢትግሃ አይክ አንዮ፡፡

ማዕራፋ   14   

ክርስቶስ  አሞል ተከ አደማ

 (ማቴ.26፣1-5፤ሉቃ. 22.1-2፤ዮሐ.11፣45-53)   

   1.አይሁድ ፋሲጋከ  ኢንገራ ባዓል ያክባሮ ላማ ለለዕ አክ  ራዔህ ዪነ፣ ካህናት አሞይቲትከ  ሕጊ ማዻጊት ኢየሱስ ለ ሲኒ ቶንኮሉህ  አካህ ያግዲፊን ቢልሓት ዋጊያይ ዪኒን፡፡ 2.ያከካህ ሂዝቢ ዺባ ኖል ኡጉጉሳክ ያናማህ "ባዓል ለለዕ ታሃም ማቢና" የን፡፡

        ኢየሱስ ሱቶህ ቱስኩተ ኑማ     

     (ማቴ.26፣6-13፤ዮሐ.12፣1-8፡፡)

     3.ኢየሱስ ቢታኒያል ላምፀ ሊይ ዪነ ስምዖን ዓረድ ዪነ፣ ማይድል ካብ የህ ያነ ሃኒህ ኑማ ሊሞ ጋዳህ አክ ኪብር ናርዶስ ሲቶ አልባስጢሮስ ኢያህ ሚልቃጥ ቲቢዸህ ተመተ፣ ሚልቃጥ ቲግዲለህ ሲታ ኢየሱስ ዸግኃህ አሞል ሐዸ፡፡ 4.ታማል ቲነምኮ ጋሪጋሪ ተከሚህ ይቁጡዒኒህ ታይ ሲታ ካንቶ ቶምቦሎሶወም አይሚህ ኪኒ ? 5.ታይ ሲታ አዶሐ ቦል ቁርሲያኮ አጋናል ቲምቢሔህ ማል ዲካታታህ ያምሐዎ ዺዒማይ ዪነኮ" ኢሲሲመን፣ ኑማ ለል ተ ይንቂፊን፡፡

    6.ኢየሱስ ለ ታህ አክየ፣ ሐባ፣ አይሚህ ተ አይጺንቂክ ታኒን? ኢሲ ዮያህ መዔ ጉዳይ አብተህ ታነ፡፡ 7.ዲካአታት ኡማንጉል ሲንሊህ ያንገጉል ጉርታን ጊዘህ ተን ጎሮኒሶና ዺዒታን፣ አኑ ኡማንጉል  ሲንሊህ ታል ማገይማ፡፡ 8.ታይ ኑማ ታይሰም አብተህ ታነ፣ ይኃዶይታ ማዓጋድ ሳይታሚህ ባሶል ቶኮመህ ሱቱህ ቱስኩተ ፡፡ 9.ሐቀህ ሲናክ አይክ አኒዮ፣ ዓለምል ሙሉኡድ ታይ ወንጌል ኤል አመስብኪናን ቦታል ታይ ኢሲ አብተም ዝክረህ አካህ ዋንሲተሎን ፡፡

      ይሁዳ ኢየሱስ ቲላሰህ ያኃዎ የምሰመመዔ

        (ማቴ.26፣14-16፤ሉቃ.22፣3-6)

    10.ላማምከ ታማንኮ ኢንከቲ፣ አስቆሮታዊ ይሁዳ ኢየሱስ ለ ቲላሰህ ያስሐዎ ካህናት አሞ ባዕሊድ የደ፡፡ 11.ኢሲን ታሃም የዸጊን ዋክተ ኒያተን፣ ማል አካህ ያሐዎና ቃል አካህ ሳየን፡፡ ኡስክ ለ ኢየሱስ ቲላሰህ ያሐዎ አካህ ያምሰመመዔ ዋክተ ዋጊያይ ዪነ፡፡

ኢየሱስ ፋሲጊ ድራር ሐዋሪያትሊህ በተ

(ማቴ.26፣17-25፤ሉቃ.22፣7-14፤.21-23፤ዮሐ.13፣21-30)

     12.ፋሲጊ ዒዶይቲ ያምሑሩኁደ ኢንገራ ባዓሊህ ኤዸዾይታ ለለዕ ካተምሃሮ ኢየሱሱድ ካብ የኒህ "ፋሲጊ ዒዶይታ በኖ አርከ ነደህ ኮህ ናይሳናዳዎ ጉርታ?" የኒህ ካኤሠረን፡፡

     13.ኡስክ ለ ኢሲ ተምሃሮኮ ላማይ ታህ የህ ተንፋረ፣ "ካታማህ አዱዋ፥ ታማል ዒተሮ ይኩዔ ሒያውቶ ገሊቲን፣ ካያ ኢክቲላ። 14.ኤድሳ ዓረድ አዱዋይክ ዲክቲ ዋናክ መምሂር ኢሲ ተምሃሮሊህ ፋሲጊ ዲራር ኤድ በታ ዓሪ አይቲያ ኪኒ? የዽሔ አከያ፡፡ 15.ኡሱክ ሰገነቲድ ያነ ዮምሶኖዶወህከ ሲዲሲመ ናባ አዳራስ ሲን አስቡሉወ ለ ፣ ታማል ዮህ ኦይሶኖዶዋ፡፡" 16.ላማ ካ ተምሃራይ ታማርከኮ የወዒኒህ ካታማቱላል የደዪን፣ ሊክዕ ኢየሱስ አክየም ባሊህ ገን፣ ፋሲጊ ዲራር ታማል አካህ ዮይሶኖዶዊን፡፡ 17.ዲተ ሳይተጉል ኢየሱስ ላማምከ ታማንሊህ የመተ። 18.ማይድል ካብየኒህ በታንሃኒህ ኢየሱስ "ሐቀህ ሲናክ አይክ አኒዮ፣ ካዶ ዮሊህ ጋሔህ ዲራር በታይ ያነቲ ሲንኮ ኢንከቲ ቲላሰህ ያሐ ለ" አክየ፡፡19.ኢሲን አማይጉል ጋዳህ ይኅዝኒኒህ "ዮያ ያከ" የኒህ ተራ ተራህ ካኤሠረን፡፡

   20.ኢየሱስ ታህ አክየ፣ "ታማይ ሒያውቲ ካዶ ዮሊህ ታይ ፃሕሊህ አዳድ ያጽብኄቲያከ ላማምከ ታማንኮ ኢንከቶ ኪንቲያ ኪኒ ፡፡ 21.ሒያውቲ ባዺ ቶኮመህ አካህ ትምጺሒፈሚህ መሠረቲህ ራባህ ያድየም አክ ማራዕታ፣ ያከካህ ሒያውቲ ባዻ ቲላሰ ያኃየቲይ፣ ታማይ ሒያወቲ ኢሰህ ኢየ ዋዎይ፣ ታማይ ሒያውቲ አቡከካ ራዓም አካህ አይሰ ዻዸ፡፡

     ቅዱስ ቁርባን ሠርዓት (ማዳሪ ድራር)

 (ማቴ.26፣26-30፤ሉቃ.22፣14-20፤1 ቆሮ.11፣23-25)

    22.ኢሲን በታይ ያኒኒሃኒህ ኢየሱስ ኢንገራ ናውሰህ ሞሳ ጻሎት አበ፣ ዩቅሩሰህ ኢሲ ተምሃሮክ "ሂና በታ ታሃም ዪሐዶ ኪኒ" የህ አካህ ዮሖወየ፡፡ 23.ጽዋዕ ናው ኢሰህ ምስጋና ጻሎት አበሚህ ላካል አካህ ዮሖወ፣ ኡምቢህ ጽዋዕኮ ዮዖቢን፡፡ 24.ታህ አክየ፣ "ታሃም ማንጎ ማራህ ኃዺታ ይኪዳኒህ ቢሎ ኪኒ፣ 25.ሐቀህ ሲናክ አይክ አኒዮ መዔፉጊህ ማንጊሥቲል ዑሱባም ታሚተም ፋናህ ታይ ወይኒ ፊረህ ጺማቂ ማላሚህ ማዑበ፡፡" 26.ታሃምኮ ላካል መዝሙር ዘሚሰኒህ  /ይዝምሪኒህ/ ደብረ ዘይቲ ኮማል  የውዒን፡፡

ጴጥሮስ ካአክኅደለም ኢየሱስ ዮኮመህ ዋንስተ

    (ማቴ.26፣31-35፤ሉቃ.22፣31-34፤ዮሐ.13፣36-38) 

   27.ኢየሱስ ኢሲ ተምሃሮክ ታህ አክየ፣ "ሎይና ሳባዔ ሊዮ፥ ዒዶ አምቢቲነ ለ፥ የህ ይምጺሒፈህ ያነጉል ኡምቢክ ያክኅደ ሊቲን ፣ ሐብተኒህ ዮክ ኩደሊቲን፣ 28.ያከካህ ራባኮ ኡጉተሚህ ላካል ገሊላል ሲናክ ኦኮመህ አዴሊዮ።"

 29.ጴጥሮስ ለ "አኪማሪ ኡምቢህ ኩይክሕደሚህ አኑ ሡሩህ ኩአክሒደ ማሊዮ" አክየ፡፡ 30.ኢየሱስ ለ "ሐቀህ ኮካይክ አኒዮ ካፊ ባር ዶርሆይቲ ላማጉል  ወዳሚህ ባሶል አቱ አዶሓጉ፣  ያክሒደ ሊቶ" አክየ፡፡  

 31.ጴጥሮስ ለ "ራቢ ኡካ ጉርሱሰምኮ ኮሊህ ራበሊዮካህ ሡሩህ ኩማ ክሒደ" አይክ ጋዳህ  ዋንሲተ፡፡ ራዕተ ካተምሃሮ ታማም ባሊህ አይ ዪኒን፡፡

ኢየሱስ ጌቴሴማኒል ጻሎት አበ

(ማቴ.26፣36-46፤ሉቃ.22፣39-46)

    32.ታማምኮ ላካል ጌቴሴማኒ አክያን አታክልቲ ቦታል /ሲፍራል/ የደዪን ፣ ኢየሱስ ኢሲ ተምሃሮክ "አኑ ቶል ጻሎት አቦክ አቲን ታል ሱጋ" አክየ፡፡ 33.ጴጥሮስከ ያዕቆብ ያሃኒስ ለ ይብዸህ የደ፣ ታማል ኃዛንከ ጺንቀ ኤዸዺሰ፡፡ 34.ታህ አክየ፣ "ይናብሲ ናባ ኃዛናህ ራባ ማደህ ያነ፣ ታል ሱጋ፣ ቲግሃታህ ለ ዻዉዻ፡፡" 35.ተንኮ ዳጉሁም ሚሪሓ የህ የደ፣ ባዾክ አሞል ዳምባራህ ጋሚመህ ዺዒምታም የከምኮ ታይ መከራ ሳዓት አካህ ቲላዎ የህ ጻሎት አበ፡፡ 36.ታህ የ "ኦ'ያአባ! ኡማን ጉዳይ ኮህ ዺዒማ፥ ታይ መከራ ጻማ ዮኮ ሚሪሕ ዮህ ኢሲ፣ ያኮይ ኢካህ ኩፍቃድ ባሊህ ያኮይ ኢካህ ይፍቃድ ባሊህ አከ ዋዎይ፡፡" 

37.አዶሓ ተምሃራል ጋኄህ የመተ ዋክተ ዺኒኒህ ተንገ፣ አማይጉል ጴጥሮሱክ "ስምዖኖ! ዺንተህ ታነ? ኢንኪ ሳዓት ኡካ ታንቃሖ ማደዒኒቶ?" አክየ፡፡ 38.ካታየህ  ኡማንተናክ ፋታናድ ሳይታናክ ኢትጊሃይ ጻሎት አባ፣ ሒያውቲ መንፈስ የምሶኖዶወቲያ ኪኒ፣ ኃዶይታ ለ ሩኩቲያ ኪኒ" አክየ፡፡ 39.ማላምኖህ የደህ ቶይ ባሶ ቃል ዋንሲታክ ጻሎት አበ፡፡ 40.ለል ጋሔህ የመተ ዋክተ ተን ኢንቲት ዑንዱጉሉህ ቲዕሊሰህ ቲንጉል ዺነኒህ ተንገ፣ ኤልደኄያናም ለ አዽጊክ ማናዎን፡፡

41.ማዳሒ ዋክተ ተኑላል የመተህ ታህ አክየ "ካዶሊህ ገናህ ዺንተኒህ ታኒኒ? ካዶሊህ ዔረፍት አባክ ታኒኒ? ካምቦህ ዺዓ ፣ ሳዓት ማደ፣ ሀይከ ሒውያቲ ባዺ ኃጢአት ለሚህ ጋባህ ቲላሰኒህ፣ አምሓወለ፡፡ 42.ኡጉታ፣ ናዳዎይ፣ ቲላሰህ ይያኃየቲ  ሀይከ ካብየ፡፡"

      ኢየሱስ ናዓብቶሊቲ ጋባህ ይምዽብዸ

        (ማቴ.26፣ 47-56፤ሉቃ.22፣47-53፤ዮሐ.18፣3-12)

    43.አማይጉልካህ ኢየሱስ ታሃም ወንሲታይ ያነሃኒህ ላማምከ ታማንኮ ኢንከቲ  ይሁዳ የመተ፣ ካሊህ ሰፍከ ኢሎል ቲብዸ ማንጎ ሒያው ዪኒን፣ ኢሲን ካህናት አሞ ባዕልከ ሙሴ ሕጊህ መምሂራንሊህ ሲማግለታትኮ ፋርምተም ኤድ ዪኒን፡፡ 44.ቲላሰህ ያኃየ ይሁዳ "አቲን ታብዽንቲ አኑ ሳላማታ አካህ ኦሖወህ ፉጉታቲያ ኪኒ፣ ካያ ሰሊታይ  ኢብዻይ በያ" የህ ተማ አካህ ዮኆወህ ዪነ፡፡

45.ይሁዳ አማይጉልካህ የመተህ ኢየሱሱድ ካባ የህ "ኦ መምሂሮ !"  የህ ፉጉተ፡፡ 46.ታማሚህ ላካል ሒያው ኢየሱስ ቲቢ፡፡ 47.ታማል ሶልተህ ቲነ ኢየሱሱድ ካታይታምኮ ኢንከቲ ሰይፍ ይምዝዘህ ሊቀ 'ካህናት አገልጋሊክ አይቲ ይግሪዔ፡፡ 48.ኢየሱስ ታህ አክየ፣" ሰይፍከ ኢሎል ቲብዽኒህ ተመቲኒም ዮያ ወንበደህ ቱብሊኒህ ታባዾና ኪኒ? 49.ዻሕነ ዻሐነ ጻሎት ዓረድ አይምሂሪክ ማራህ አይሚህ ያብዸ ዋይተኒም፣ ያከካህ ታሃም ተከም ማጽሐፍ ቃል ያምፋጻሞ የህ ኪኒ፡፡" 50.ካተምሃሮ ሙሉኡክ ሐበኒ ኩደን፡፡51.ናፃላ ዲቦህ ሀይሲተ ኢንኪ ጎምቢ ለ ኢየሱስ አክቲሊክ ዪነ፣ ሒያው ትብዸጉል፣ 52.ናፃላ ዒደህ ዓሲክ ኩደህ የውዔ፡፡

  ኢየሱስ ፍርዲ ሰንጎህ በን 

(ማቴ.26፣57-68፤ሉቃ.22፣54-55፤ሉቃ.22፣63-71፤ዮሐ.18፣13-14 ዮሐ.18፣19-24)

53.ኢየሱስ ለ ሊቀ ካህናት ዲኪህ በየን፣ ታማል ካህናት አሞይቲት ፣ ሲማግላታትከ ሙሴ ሕጊህ መምሂራን የከሄሊኒህ ዪኒን፡፡ 54.ጴጥሮስ አይከ ሊቀ ካህናት ጊበ ፋናህ ኢየሱስ ዸዽ ኢርከኮ ካአክቲል ዪነ፡፡ ታማል አኪ ማራሊህ ዲፈህ ጊራ ላላዓይ ዪነ፡፡55.ካህናት አሞይቲትከ ሰንጎት ፊርዲህ ዓሪህ አባላት ሙሉኡክ ኢየሱስ አሞል ራባ ኤልያይፊሪደ ማስኪር ዋጊያይ ዪኒን፣ ግን ማገይኖን፡፡ 56.ማንጎ ማሪ ዲራባህ ኤል ይምስኪሪኒህ ዪኒን፣ ያኮይ ኢካህ ተን ቃላት አምሰመመዔካ ራዔ።

 57.ጋሪጋሪ ኡጉተኒህ ታህ የኒህ ዲራባህ ኤል ይምስኪሪን፡፡ 58."አኑ ታይ ሒያው ጋባህ ሥራሕመ መቅደሰ ዓረ፣ ዒደህ አዶሓ ለለዒህ አዳል አኪ ሒያዊህ ጋባህ ሥራሕመ ዋየቲያ ሠራሔ ሊዮ የህ ዋንሲታህ ኖበ፡" 59.ታሃም ታከያካህ ተን ማስኪር ማምሳማማ ዒና፡፡

60.ካህናት አሞይቲ ተን ፋናል ሶለህ "ኢንኪም ኖልማ ታይሚሊሰ ?ታይ ሒያው ኩአሞል ካብኢሳን  ኪሲ አይምቶ ኪኒ?  የህ ኢየሱስ ኤሠረ፡፡ 61.ኢየሱስ ለ ቲባ የካ ኢንኪ መልስ አካህ ማኃይና ፡፡ ካህናት አሞይቲ  ለ "ቡሩክ ኪን መዔፉጊህ ባዺ ኢየሱስ ኮያ ኪኒ ? " የህ ካኤሠረ፡፡

62.ኢየሱስ ለ "ዮ ዮያ ኪኒ፣ ሒያውቲ ባዺ ኃይላ ለ ፉጊህ ሚድጋል ዲፈየህ አብለ ሊቲን፣ አማም ባሊህ ዓራንቲ ዳሩሩል ጋኄህ አምቲህ አብለሊቲን" አከየ፡፡ 63.ካህናት አሞይቲ  ቁጡዓህ ኢሲ ሣራ ዓንዽሰህ "አኪ ማስኪር አይሚህ ኒጉርሱሳ? 64.ሀይከ ታይ ዋቶ ቃል መዔፉጊህ አሞል ዒዳህ ቶቢን፣ አማይጉል አይሚህ ሲናድ ኢጊዳ?"አክየ፡፡ ሙሉኡክ ኢንኪ ቃላህ"ራቢ አካህ ኤዳ!" የኒ ኤልይፍሪዲን ።                            

  65.ጋሪጋሪ ቱፈና ቱፍ ኤልያናም ኤዸዺሰን፣ ኢንቲት ሓላጋህ አክ ይስፊኒኒህ ኢስኪ አቱ ነቢይ ተከምኮ ኢቦል ኢይ ኩሳባዓይ ያነም ኢዽገ" አይክ ቦግሲህ ሳባዓይ ዪኒን፡፡ ጋሪ ዻባናል አክሃክ በየን።              ጴጥሮስ ኢየሱስ ይክሕደ

 (ማቴ.26፣69-75፤ሉቃ.22.፣56-62፤ያሐ.18፣25-27፡፡)

   66.ጴጥሮስ ሊቀ ካህናት ዓሪህ ዳባል ጊቢ አዳድ ያነሃኒህ፣ ካህናት አሞይቲህ  አገልገልቲህ ሳዮኮ ኢንከቶ ተመተ፡፡ 67.ኢሲ ጴጥሮስ ጊራ ላላዓሃኒህ ቱብለህ ካ ተይደለለዔህ "አቱ ኡኮ ኢየሱስ ናዝራዊሊህ ቲንቶ" አክተ፡፡ 

68.ኡሱከ ለ "አኑ ማዽገ፣ አቱ ታዽሔም ዮድማሳይታ፣ አይክ ይክሒደ፡፡ ታሃም የህ ኢፈይ አፋል ኤወዓ የጉል ዶርሆይቲ ወደ ፡፡' 69.ድንግል ለ ጴጥሮስ ቱብለህ ታማል ሶልተህ ቲነ ሒያዋክ "ታይቲኡኮ ተን ወገንኮ ኪኒ" አይክተህ ማላሚህ ዋንሲቶ ኤዸዺሰ ፡፡ 70. ኡሱክ ለ ጋባዔህ ይክሒደ። ዳጉሁም ሱጋ የኒህ ታማል ሶልተህ ቲነ ሒያው ጴጥሮሱክ "ገሊላ ሒያውቶ ኪቶጉል ዓዲህ ተን ወገንኮ ኪቶ" አክየን፡፡ 71.ኡሱክ ለ"ታይ ታን ሒያውቶ ማዽገ" አይክ ኢሲ ዸግኃህ አባሪማምከ ዺዊታናም ኤዸዺሰ፡፡72.አማይጉልካህ ዶርሆይቲ ማላሚ ዋክተ ወደ፣ ጴጥሮስ ለ "ዶረሆይቲ ላማጉል ወደካህ፣ አዶሐጉል ያክሒደ ሊቶ" የህ ኢየሱስ ዋንሲተ ቃል ቲዛ አካህ የጉል ኢይሚሪሪሰህ ወዔ።                     

                   ማዕራፋ 15

ኢየሱስ ጲላጦስ ኡላል በን

(ማቴ.27፣1-2፤11-14፤ሉቃ.23፣1-5፤ዮሐ.18፣28-38)

   1.ዻሒነ ጊሞህ ካህናት አሞይቲት ሲማግለታትሊህ፣ ሙሴ ሕጊህ መምሂራን፣ ባይቶት አባላትሊህ ኡምቢህ ቲታ ገኒህ የመከረን፣ ታማሚህ ላካል ኢየሱስ ለ ይዹውኒህ በየኒህ ጲላጦሱህ ቲላሰ ኒህ ዮሖዪን፡፡ 2.ጲላጦስ "አቱ አይሁድ ኑጉሥ ኪቶ?" የህ ካኤሠረ። ኢየሱስ ለ "አቱ ታምባሊህ ኪዮ" አክየ።

3.ካህናት አሞይቲት ለ ኢየሱስ ማንጎ አራሓህ ካአውንጊሊይ ዪኒን፡፡ 4.አማይጉል ጲላጦስ "አይዾለ ነገሪህ  ኩአክሲሲይ  ያኒኒም ኡቡል፣ ኢንኪ መልስ አካህ ማታሐየ?" የህ ጋባዔህ ካኤሠረ፡፡ 5.ጲላጦስ ያምድኒቀም ፋናህ ካዶሊህ ኢየሱስ ኢንኪ መልስ ማኃይና፡፡

     ኢየሱሱል ራቢ ፍርዲ ኤልይምፍረደ 

  (ማቴ.27፣15-26፤ሉቃ.23፣13-25፤ዮሐ.18፣39-40፤ዮሐ.19፤1-16)

     6.ጲላጦስ ኢጊዳ ኢጊዳ አይሁድ ፋሲጊህ ባዓሊህ ዋክተ፣ አካህ ያምናሐዎ ሒያው ኤሠሪናን ኢንኪ ዩምዹቲያ አካህ ዽዽያይ ዪነ፡፡ 7.ታማይ ዋክተ ማንጊሥቲ አሞል ኡጉጉተኒህ ሒያው ጊድፎህ ዋክኒ ዓረድ ሳይተ ዓማፀናታት ቲነ፣ ታይ ዓማጸይናታትኮ ኢንከቲ ባርባን አክያን ሒያውቶ ኪይይ ዪነ፡፡ 8.ሒያው ጲላጦሱል ካበተህ ተምገለም ባሊህ መሕረት አካህ አቦ ኤሠረን፡፡ 9.ኡሱክ ለ "አይሁድ ኑጉሥ ኢንሑወህ ሲናህ ዺዽዮ ጉርታና?" አክየህ ተን ኤሠረ፡፡ 10.ታሃም አካህ የም ካህናት አሞይቲት ኢየሱስ ቲላሰኒህ ዮሖውኒም ቂንአታህ ኪናም አዽጊይ ዪነጉል ኪኒ፡፡  

  11.ካህናት አሞይቲት ለ "ባርባን ኖህ ያምናሐዎይ ኢካህ ኢየሱስ አምኑሑወ ዋዎይ፣ የኒህ ጲላጦስ ኤሠሮና ሒያው ኡጉጉሰን፡፡ 12.ጲላጦስ ለ "እስኪ ታይ አይሁድ ኑጉሥ አክታን ቲያ አይናህ ኢሶ?" የህ ሒያው ለ ጋባዔህ ኤሠረ፡፡13.ኢሲን  ["ኢስቂል!" ]"ታካር !" አይከ መላምኖህ ዋዕ የን፡፡ 14.ጲላጦስ ለ አበ በደል አይም ኪኒ?" አክየ። ኢሲን 'ታካር'!" አይክ የይመመንጊኒህ ዋዕ የን ፡፡ 15.ጲላጦስ ሒያው ኒያቲሶ የህ ባርባን ይንሑወህ፣ ኢየሱስ ለ ሳብዕሲሰህ  ታካሪሞ ቲላሰህ ዮሖወ፡፡

        ወታሃደር ኢየሱሱል የለገጽን 

(ማቴ.27፣27-31፤ዮሐ.19፣2-3)

  16.ወተሃደር ኢየሱስ ባዾት ረዳንቲህ ጊበድ በየን፣ ራዕተ ወተሃደር ኡምቢህ ደዔን፡፡ 17.ዓሳ ሣራ ሀይሲሰን፣ ከናንቲ አክልል የጉንጉኒኒህ ዸግሓክ አሞክ  አክ ጋመን'፡፡ 18."አይሁድ ኑጉሦ! ሳላም ኮያህ ያኮይ" አይክ ላግጻህ አካህ አስጊዲይ ዪኒን፡፡19.አርቃያህ ዸግኃከ ከዸግኃ አክ ሳባዓይ ዪኒን፣ ቱፈና ቱፍ ኤልአይ ዪኒን፡፡ ነፊል አክ አይለገፂክ ይምብርክኪኒህ አካህ አስጊዲክ ዪኒን ፡፡ 20.ኤልየይለገጺኒሚህ ላካል ዓሳ ሣረና አክዒደኒህ ካሣራ ሀይሲሰን፣ ታካሮና በን፡፡      

ኢየሱስ ታካሪመ /ይምስቅለ/  

    (ዮሐ.19፣17-27) ማቴ.27፣32-44፤ሉቃ.23፣26-43)

      21.አዲይ ያኒኒሃኒህ ቄሬና ሒያውቶ ኪን እስክንድርከ ሩፎስ አባ ስምዖን ገጠርኮ ካታማል ሳህ ገን፣ ኢየሱስ ማስቀል ያይካዖ ካይስጊዲድን፡፡ 22.ታማሚህ ላካል ኢየሱስ ቀራንዮ ወይ ሐምሐም ዸግሓ /ራስ ቅል/ አይክ ደዕምምታ ሲፊራል ጎልጎልታ ቱላል በየን፡፡ 23.ታማርከ ማደ ዋክተ ከርበሊህ የስገሊን  ወይኒ መስ ያዓቦ አካህ ዮሖዪን፣ ኡሱክ ለ' ማዓቢና፡፡ 24.ታሃሚህ ላካል ካታካረን፣ ካሣራል ዒደት ኤል ዒደሲተኒህ ኃዲልተን። 25.ኢየሱስ ታካረን ዋክቲ ዻሕኒት አዶሓ ሳዓት ኪይይ ዪነ ፡፡ 26.ካገበን  ታብለሚህ "አይሁድ ኑጉሥ " ያ ጽሑፍ ኢየሱስ ዸግኃክ ማስቃል አሞክ ዲፈሰን፡፡ 27.ኢየሱስሊህ ላማ ስፍታ ባሄኒህ ቲያ ሚድጋክ፣ ቲያ ጉራክ አክ ታካርን፡፡ [28.ታሃሚህ ሳባታል "ዓመፀይናታትሊህ ሎይመ" ያ  ቲንቢት ቃል ይመፍጽመ፡፡ ]29.ካአፍኮ ቲላያይ ቲነ ሒያው ሲኒ ዸግሓ አንቅኒቂክ ታህ አይ ዪኒን፣  "አየ! አቱ መቅደስ ዓረ ዒደህ አዶሓ ለለዒል ሥራሓቲያክ! 30. ኢስኪ ካዶ ማስቃልኮ ኦባይ ኢሲ ዸግሓ ኢይድኅን!"31. ታይ ዓይነቲህ  ካህናት አሞይቲትከ  ሙሴ ሕጊህ መምሂራን ታህ የኒ ኤል አይለገጺይ ዪኒን ፡፡ "አኪማራ ያድኅነ፣ ኢሲ ዸግሓ ለ ያደኃኖ ማዽዓ፡፡ 32.ኡሱክ መሲሕ እሥራኤል ኑጉሥ የከምኮ ኢስኪ ካዶ ማስቀልኮ ኦቦይ፣  ናኑ ናብሎዋይ ናማኖይ!"ታማም ባሊህ ካሊህ ታካሪመኒህ  ዪኒን ላማ ስፍታ አካህ ዋትማይ ዪኒን፡፡

   ኢየሱስ ራበ    

    (ማቴ.27፣45-56፤ሉቃ.23፣44-49፤ዮሐ.19፣28-30)

     33.ለለዕቲ ሊሓ ሳዓትኮ ኤዸዺሰህ አይከ ሳጋላ ሳዓት ፋናህ ባዾት አሞል ዲተ ተከ፡፡ 34.ሳጋላ ሳዓት የከጉል "ኤሎሄ! ኤሎሄ! ላማ ሰበቅታኒ" የህ ናባ አንዻሓህ ዋዕየ፡፡ ቱርጉም "ይማላይካ! ይማላይካ! አይሚህ ይሐብተ!” ያናም ኪኒ፡፡ 35.ታማል ሶልተህ ቲነ ሒያውኮ ጋሪጋሪ "ሀይከ ኤልያስ ደዓይ ያነ!" የን፡፡ 36.ተንኮ ኢንከቲ የርደህ ሚጺጻማህ እሰፖንጅ የመገህ፣ ኆዻክ /መቃክ/ ኤዸዻክ ሃየህ ኢየሱሱህ ዮሖወህ "ኢስኪ ሱጋየ ኤልያስ የመተህ ያብዽየም የከምኮ ናብሎይ" የን፡፡ 37.ታሃምኮ ላካል ኢየሱስ ናባ አንዻሓህ  ደረ፣ ናፍሲ ሐዶይታኮ ባዽሲመ፡፡ 38.በተ መቅደስ ማጋረይዛ አጋናኮ ጉባል ዓንዺዸህ ላማል ሐድምተ፡፡ 39.ማስቃላክ ነፍ ነፊል ሶለህ ዪነ ቦልቲ አሞይቲ ኢየሱስ አይናህ የህ [ደረህ] ራበም ዩብለጉል "ታይ ሒያውቲ ዓዲህ  መዔፉጊህ ባዻ ኪይይ" ዪነ የዽሔ፡፡

               ጎልጎልታል ቲነ ሳዮ                                   

(ማቴ.27፣55-56፤ዮሐ.19፣25-27፡፡)

   40.ዸዽል ተከህ ታይደለለዔ ውልውሊ አጋባ ለ ታማል ቲነ፡፡ ተን ፋናድ መገደላዊት ማርያም፣ ዒንዻ ያዕቆብከ ዮሳት ኢና ማርያም፣ ሰሎሜ ኤድገይማይ ዪኒን፡፡ 41.ኢሲን ኢየሱስ ገሊላል ዪነ ዋክተ ኤድ ካታአክ ካአስጊልጊሊይ ዪኒን፡፡ ታማም ባሊህ ኢየሱስሊህ ኢየሩሳለምኮ ተመተ ማንጎ አኪ አጋባ ቲነ፡፡

   ኢየሱስ ይሙዑገ

        (ማቴ.27፣57-61፤ሉቃ.23፣50-5፤ዮሐ.19፣38-42)

   42.ዲተ ሳይተህ አይሁድ ሳንባቲ ዋዜማህከ አምሳናዳውህ ዋክተ የከ፡፡ 43.ታማይ ዋከተ አይሁድ ባይቶህ አባል ኪይይ ዪነ ዮሴፍ አክያን ይክቢረ አርማቲያስ ሒያውቲ የመተ፡፡ ኡሱክ ለ ፉጊ ማንግሥቲህ ታስፋ ኢላላ ሒያውቶ ኪይይ ዪነ፡፡ ዲፍረቲህ ጲላጦስ ነፊል ካብየህ ኢየሱስ ረሣ አካህ ያሐዎ ዻዒመ፡፡ 44.ጲላጦስ ለ "አይናህ የህ ታህዻ ዸህ ራበ" የህ ይምድኒቀ፡፡ ቦልቲ አሞይታ ደዔህ ሪግጺህ ራበህ ማንጎም ሱገ? የህ ካኤሠረ፡፡ 45.ኢየሱስ ራበም ቦልቲ አሞይታኮ ዮበሚህ ላካል አሰካረን በዮ ዮሴፍህ ይፍቅደ፡፡ 46.ዮሴፍ ዑሱብ ማክናድ ሣረና ዻመህ ኢየሱስ አስካረን ማስቀልኮ ይብዽየህ ይክኒደህ፣ ኮክሔኮ ኦሪምተህ ቶምሶኖዶወ ዱኮህ አዳድ ዮዖገ፡፡ ናባ ዻ መልጊቢህ ዮይቦኮኮለህ ዱኮ አልፈ፡፡ 47.መግደላዊት ማሪያምከ ዮሳት ኢና ማርያም ኢየሱስ አድ ዮዖጊኒም አብሊይ ዪንን።                                    

 ማዕራፋ  16

ኢየሱስ ራባኮ ኡጉተ 

 (ማቴ.28፣1-8፤ሉቃ.24፣1-12፤ ዮሐ.20፣1-10)

    1.ሳንባት ለለዕ ቲላየሚህ ላካል መግደላዊት ማሪያም፣ ያዕቆብ ኢና ማርያም፣ ሰሎሜ የኪኒህ ኢየሱስ አስካረን ሲቱህ ያስካቶና ሲታ ዻመን፡፡ 2.ሳንባታህ ዻሒነ ጊሞህ ሊክዕ አይሮይታ አውዕህ ማዓጋህ የደዪን፡፡ 3.ኢሲን "ዻአ ዱኮኮ ኢዪ ዮቦኮኮለህ ኖህ ፋከ ለ፣ "የኒህ ሀሳዋክ አድይ ዪኒን፡፡ 4.አይሚህ ዱኮ አካህ አልፍምተ ዻይ ጋዳህ ናባቲያ ኪይይ ዪነጉል ኪኒ፡፡ ሪጋ የኒህ የደለለዒን ዋክተ ዻይ ማሳንጋለ ቱኡላል ዮምኮሮሮወህ ዩብሊን፡፡ 5.ኤድይሙዑገህ ዪንድ ሳየንጉል ዓዶ ሣራ ሀይሰተ ቡርጉዲ ሚድጉላኮ ዲፈየህ ዩብሊኒህ ሐንካብተን፡፡

     6.ኡሱክ ለ ታህ አክየ፣ "አይዱኩመያ ማኃንካቢትና፣ አቲን ጉርታናም ታካሪመህ ዪነ ናዝሬት ኢየሱስ ኪናም አዽገ፣ ኡሱከ ኡገተ፣ ታል ሚያነ፣  ኤድይሙዑገህ ዪነ ቦታ ሀይከ፣ ኡቡላ፡፡ 7.ካዶ አዱዋይ፣ ካተምሃሮከ ጴጥሮሱክ ታሃም ባሶህ ኢየሱስ ሲናክ የምባሊህ ኡሱክ ገሊላል ሲናክ ዮኮመህ አዲየ ለ፣ ታማል አብለ ሊቲን አክ የህ ዋንሲተ።" 8.አጋቢ ማይሲህ አዻዻክ ማዓጋኮ የውዒኒህ ኩደን፣ ጋደህ ማስተኒህ ዪኒኒጉል ኢንኪ ጉዳይ  ቲያክ ሚኖን፡፡    

ኢየሱስ መግደላዊት ማርያማህ ዩምቡሉወ 

             (ማቴ.28፣9-10፤ዮሐ.20፣11-18)

     [9.ኢየሱስ ሳንባት ማሐል ራባኮ ኡጉተሚህ ላካል ኤዸዾይታህ ማልሒና ጋነነ አክ የየዔ መግደላዊት ማርያማህ ዩምቡሉወ፡፡ 10.ኢሲ ተደህ ኃዛንከ ወዒ አሞል ቲነ ካ'ካታይታማክ ተዽኄ፡፡ 11.ኢሲ "ኢየሱስ ራባኮ ኡጉተህ ሕይወቲህ ያነ፣  አኑ ኢኒ ኢንቲህ ኡብለህ አኒዮ" ተህ ዋንሲተ፣  ኢሲን ለ ማማኒኖን፡፡

    ኢየሱሰ ላማ ተምሃራያህ  ይመቡሉወ

          (ሉቃ.24፣13-35)

    12.ታማሚህ ላካል ገጠሪህ አዲይ ዪኒን ላማ ተምሃራያህ ኢየሱስ አኪ ቢሶህ አካህ ዩመቡሉወ፡፡ 13.ኢሲን ለ ጋኄኒህ ራዕተ ተምሃሮክ የን፣ ተምሃሮ ለ ታሃሞም ማማኒ ኖን፡፡ 

  ኢየሱስ ኢንካንከ ታማን ሐዋርያቲያህ ይቡለ 

(ማቴ.28፣15-20፤ሉቃ.24፣36-49፤ዮሐ.20፣19-23፤ሐዋ.ሥ.1፣6-8፡፡)

  14.ታማምኮ ላካል ኢንካንከ ታማናህ ማይደል ካብየኒህ በታንሃኒህ ኢየሱስ አካህ ዩምቡሉወም፣ አሚነ ዋየንርከህከ "ኢየሱስ ራባኮ ኡጉተህ ሕይወቲህ ያነ፣ ኒኒ ኢንቲህ ኑብለ" አክተ ሒያዊህ ቃል ጋራየ ዋየኒርከህ ተን አፍዓዶ ቲዲንዚዘጉል ተን ዪንቂፈ።5.ታህ አክየ፣ "ኡማን ዓለሚል ሙሉኡል አዱዋ፣ ሒያው ኡምቢህ ወንጌል ኢይምሂራ፣ 16.የመነህ ይምጥሚቀቲይ ኡምቢህ ያድኅነ፣ አሚነ ዋየቲያል ለ ኤል ያምፍረደ፡፡ 17 ዮያል ታሚነም ኡምቢህ ታይ ታምራት አብናሚህ ሥልጣን አለሎን፣ ይሚጋዓህ አጋኒኒቲ አየዔ ሎን፣ ዑሱብ ዋኒህ /አፋህ/ ዋንሲተሎን፡፡ 18.ዓሮር ይቢዽኒሚህ ወይ ያግዲፈ መርዚ ኡካ ዮዖብኒሚህ ተን ማቢያካ፣ ጋቦብ ላሑተሚህ አሞል ሀየኒምኮ ዳላኪን ኡረሎን፡፡"

     

 ኢየሱስ ዓራናል የውዔ   

(ሉቃ.24፣50-53፤ሐዋ.ሥ.1፣9-11)

   19.ማዳሪ ኢየሱስ ታሃም ኡምቢህ አክየምኮ ላካል ዓራናል የውዔ፡፡ 20.ካተምሃሮ ኢሲሲ ቦታል የደይኒህ ይሚሂሪን፣ ማዳሪ ለ ተንሊህ ሥራሓይ ዪነ፣ ታምራት አባናሚህ ሥልጣን አካህ ዮሖወህ ተን ቲምሂርቲህ ሐቂ አካህ አጽንዒይ ዪነ፡፡']    

     ----------------------------------------------                  

አስሐሳሳብ

9 ውልውል ባሶ መጻሕፍትል ታይ ማዕራፋል 8 ቁጽረኮ ካታየህ፤፟ ያነ ቃል ገይማ "ጴጥሮስከ ካዶቢ የደይኒህ መልአክ አክየም ኡምቢህ አካህ ዋረሰን ፡፡ ታሃምኮ ላካል ኢየሱስ ኢሲ ዸግሐህ ኡማንጉል ድኅነት የከ ፣ አምልውጠ ዋ ቅዱስ ወንጌል አይሮማሓኮ አይከ አይሮይታዱማ ፋናህ ኢሲ ተመሃሪ አራሐህ ፋረ፡፡"

*10 16.;9 ውልውል ቅዳኅ ባሶ /ጥንቲ/ ቱርጉም 9-20 ያነ ክፍለ

No comments:

Post a Comment

Note: Only a member of this blog may post a comment.